1 Chronicles 1:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሄበር ድማ ክልተ ኣወዳት ተወልደ፡ ስም እቲ ሓደ ፔለግ ነበረ። ብዘመኑ ምድሪ ተኸፋፊላ ነበረት፡ ስም ሓዉ ድማ ዮቅጣን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለኤ​ቦ​ርም ሁለት ልጆች ተወ​ለ​ዱ​ለት፤ በዘ​መኑ ምድር ተከ​ፋ​ፍ​ላ​ለ​ችና የአ​ን​ደ​ኛው ስም ፋሌቅ ተባለ፤ የወ​ን​ድ​ሙም ስም ዮቅ​ጣን ነበረ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ በዘመኑ ምድር ተከፍላለችና የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተባለ፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ በዘመኑ ምድር ተከፍላለችና የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተባለ፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ይባል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤቦር ላኡ ናና የሌዳ፤ እቱ የለቴዳ ዎደ ሳአይ ሻከቴዳ ድራዉ፥ አ ሱንይ ፔሌጋ ጌተቴዳ፤ አ እሻ ሱንይ ዮቅጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eboori laa"u naanaa yeleedda; ittuu yeletteedda wode sa'ay shaaketteedda diraw, Aa suntsay Peeleega geetetteedda; Aa ishaa suntsay Yok'is'aana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eboorey nam7u attuma nayta yelides; issoy yelettida wode sa7ay shaakettida gishshas iza sunththi Peeleege geetettides; nam7anththozi Yoqixaane geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤቦሬይ ናምኡ ኣቱማ ናይታ ዬሊዴስ፤ ኢሶይ ዬሌቲዳ ዎዴ ሳኣይ ሻኬቲዳ ጊሻስ ኢዛ ሱን ፔሌጌ ጌቴቲዴስ፤ ናምኣንዚ ዮቂጻኔ ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤቦሪ ናምኡ ናይታ የልስ፤ እሶይ የለትዳ ዎደ ሳእ ሻከትዳ ግሾ እያ ሱንይ ፋለቃ ጌተትስ፤ እያ እሻ ሱንይ ዮቅፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Eboori nam7u nayta yelis; issoy yeletida wode sa7i shaaketida gisho iya sunthay Faleqa geetetis; iya ishaa sunthay Yoqxaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆች ወለደ፤ በዘመኑ ምድር ስለ ተከፈለች፣ የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ወንድሙም ዮቅጣን ተባለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ በእርሱ ዘመን የዓለም ሕዝቦች ስለ ተከፋፈሉ የመጀመሪያው ልጅ ፌሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ሁለተኛው ደግሞ ዮቅጣን ተብሎ ተጠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኤቦር ድማ ኽልተ ኣወዳት ተወለዱሉ፦ እቲ ሓደ፥ ብዘመኑ ህዝቢ ዓለም በብዓሌቶም ስለ ዝተኸፋፈሉ፥ ፋሌቅ ተብሃለ፤ እቲ ሓዉ ኸዓ ዮቅጣን ተብሃለ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዔበር ድማ ክልተ ወዲ ተወልዱሉ፡ ስም እቲ ሓደ፡ ብዘመኑ ምድሪ ስለ እተመቕለት፡ ፋሌግ ተባህለ፡ ስም ሓው ኸኣ ዮቅጣን እዩ።