1 Chronicles 11:14 — Compare Translations
12 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ማእከል እቲ ጭፍራ ኣቐሚጦም ድማ ኣሕሊፎም ሂቦም ንፍልስጥኤማውያን ቀተልዎም። እግዚኣብሄር ድማ ብዓቢ ምድሓን ኣድሓኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእርሻውም መካከል ቆመው ጠበቁት፥ ያችንም ቦታ አዳናት፤ ፍልስጥኤማውያንንም ገደላቸው፤ እግዚአብሔርም በታላቅ ማዳን አዳናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእርሻውም መካከል ቆመው ጠበቁት፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ እግዚአብሔርም በታላቅ ማዳን አዳናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱና ዳዊት በእርሻውም መካከል ጸንተው ቆሙ፤ ስፍራውንም አላስደፈሩም፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደሉ፤ ጌታም በታላቅ ድል አድራጊነት አዳናቸው።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin izinne iza kaallizayti heen soho oykkidi Filisxeeme asatara eqettida; GODAY isttas wolqqama xoono immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢዚኔ ኢዛ ካሊዛይቲ ሄን ሶሆ ኦይኪዲ ፊሊስጼሜ ኣሳታራ ኤቄቲዳ፤ ጎዳይ ኢስታስ ዎልቃማ ጾኖ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እነ እያ አሳት ጋድያ ግዶን ፍልስፄመ አሳራ ኦለትን፥ ጎዳይ ግታ ፆኖ እምድ ኤንታ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Inne iya asati gadiya giddon Filisxeeme asaara oletin, Goday gita xoono immidi enta ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ በዕርሻው መካከል ቦታ ይዘው ስለ ነበረ ፍልስጥኤማውያንን ገደሉ፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድል ሰጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱና ተከታዮቹ በዚያው በማሳው ውስጥ ፍልስጥኤማውያንን ተቋቊመው ወጉአቸው፤ እግዚአብሔርም ታላቅ ድልን አጐናጸፋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ግና ምስቶም ምስኡ ዝነበሩ ኾይኑ ነታ ግራት ኣድሓና፤ ንፍልስጥኤማውያንውን ተዋጊኡ ሰዓሮም፤ እግዚኣብሄር ድማ ዓብዪ ዓወት ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ግና ኣብ ማእከል እታ ግራት ቈይሞም ኣድሐንዋ፡ ንፍልስጥኤማያንውን ሰዐርዎም፡ እግዚኣብሄር ከኣ ብዓብዪ ምድሓን ኣድሐኖም።