1 Chronicles 11:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቢሻይ ሓው ዮኣብ ድማ ርእሲ ሰለስቲኦም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢዮአብም ወንድም አቢሳ የሦስቱ አለቃ ነበረ፤ ሰይፉንም በሦስት መቶ ላይ አንሥቶ በአንድ ጊዜ ገደላቸው፤ በሦስቱም መካከል ስሙ የተጠራ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኢዮአብም ወንድም አቢሳ የሦስቱ አለቃ ነበረ፤ ጦሩንም በሦስት መቶ ላይ አንሥቶ ገደላቸው፥ በሦስቱም መካከል ስሙ የተጠራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኢዮአብም ወንድም አቢሳ የሦስቱ አለቃ ነበረ፤ ጦሩንም በሦስት መቶ ላይ አንሥቶ ገደላቸው፥ በሦስቱም መካከል ስሙ የተጠራ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮኣባ እሻይ አብሻይ ሄዛቶ ካፑዋ። እ ባረ ቶራን ሄዙ ጼቱ አሳቱዋ ኦለቲደ ዎዳ። ያቲደ እካ ሀራ ሄዛቱዋዳን ኤረቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoo'aaba ishay Abishaayi heezatoo kaappuuwaa. I bare tooraan heezzu s'eetu asatuwaa olettiide wod'eedda. Yaatiide ikka hara heezzatuwaadan eretteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabe isha Abisayey heedzdzatas halaqa; izi ba tooran 300 asata oli wodhides; hessa gaason izikka heedzdzata mala erettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣቤ ኢሻ ኣቢሳዬይ ሄታስ ሃላቃ፤ ኢዚ ባ ቶራን 300 ኣሳታ ኦሊ ዎዴስ፤ ሄሳ ጋሶን ኢዚካ ሄታ ማላ ኤሬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮኣባ እሻይ አብስ ሀስታሙ ኦላንቾታስ ሀላቃ። እ ባ ቶራን ሄ ፄቱ አሳ ዎድ፥ እካ ሀ ሄታዳ ኤረትዳ አስ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aaba ishay Abisi hastamu olanchotas halaqa. I ba tooran heedzu xeetu asaa wodhidi, ika ha heedzatada eretida asi gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሦስቱ አለቃ ነበረ። እርሱም ጦሩን አንሥቶ ሦስት መቶ ሰዎች ገደለ፤ ከዚህም የተነሣ እንደ ሦስቱ ሁሉ ዝነኛ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሦስቱ ዝነኞች ወታደሮች የበላይ አለቃ ነበር፤ እርሱ ጦሩን አንሥቶ ሦስት መቶ ሰዎችን ገድሎ ስለ ነበር እንደ ሦስቱ ዝነኞች ወታደሮች ታዋቂ ሆነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቢሳ ሓው ኢዮኣብ ከዓ ሓለቓ እቶም ሰላሳ ነበረ። ንሱ ድማ ዂናቱ ኣልዒሉ ሰለስተ ሚእቲ ሰብ ቀተለ። ኣብ መንጎ እቶም ሰላሳ ድማ ስሙይ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቢሻይ ሓው ዮኣብ ከኣ ርእሲ እቶም ሰለስተ ነበረ። ንሱ ድማ ኲናቱ ኣብ ልዕሊ ሰለስተ ሚእቲ ኣልዒሉ ቐተሎም። ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ስሙይ ነበረ።