1 Chronicles 12:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገለ ካብ ደቂ ብንያምን ይሁዳን ድማ ምስ ዳዊት ናብቲ ከረን መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ወደ ነበረባት ወደ አንባዪቱ ከብንያምና ከይሁዳ ወገን ሰዎች ዳዊትን ለመርዳት መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ወደነበረባት ወደ አምባይቱ ከብንያምና ከይሁዳ ወገን ሰዎች መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም ወደ ነበረባት ወደ አምባይቱ ከብንያምና ከይሁዳ ወገን ሰዎች መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቢንያማ ዛራቱዋፐነ ይሁዳ ዛራቱዋፐ አማሬዳ አሳቱ ዳዊታኮ ጌሱዋ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Biiniyaama zaratuwaappenne Yihudaa zaratuwaappe amareeda asatuu Daawitakko geessuwaa yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Biniyaame zarkketappenne Yuhuda zarkketappe amarda asati Dawiti dizaso miixa yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቢኒያሜ ዛርኬታፔኔ ዩሁዳ ዛርኬታፔ ኣማርዳ ኣሳቲ ዳዊቲ ዲዛሶ ሚጻ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ብንያመ ኮቻፈነ ይሁዳ ኮቻፈ ጉ አሳት ዳዊቲ ደእያ ሚፃ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Biniyaame kochaafenne Yihuda kochaafe guutha asati Dawiti de7iya miixa bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሌሎች ከብንያምና ከይሁዳም ወገን የሆኑ ሰዎች ዳዊት ወደሚገኝበት ምሽግ መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነዚህ ሁሉ የገዛ ወገኖቻቸው ያዘጋጁላቸውን በደስታ እየተመገቡና እየጠጡ፥ ሦስት ቀን ከዳዊት ጋር ቈዩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ ብንያምን ይሁዳን ከዓ ናብ ዳዊት፥ ናብቲ እምባ መፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቂ ብንያም ይሁዳን ከኣ ናብ ዳዊት፡ ናብቲ እምባ መጹ።