1 Chronicles 13:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊትን ብዘሎ እስራኤልን ድማ ብዅሉ ሓይሎምን ብዳዊትን ብበገናን ብደፋርን ብጸናጽልን ብመለኸትን ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ይጻወቱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትና እስራኤል ሁሉ ከመዘምራን ጋር በበገና፥ በመሰንቆና በከበሮ፥ በጸናጽልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኀይላቸው ይዘምሩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትና እስራኤል ሁሉ በቅኔና በበገና በመሰንቆና በከበሮ በጸናጽልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ይጫወቱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትና እስራኤል ሁሉ በዝማሬና በበገና በመሰንቆና በከበሮ በጸናጸልና በመለከት በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ያሸበሽቡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዲነ ማስንቁዋ ዲጺደ፥ ካባሩዋ ባቂደ፥ ዳላ ቃደነ ጹሩምባ ፑኒደ፥ ባረንቱ ኩመን ዎልቃን ጾሳ ስንን ናሸቲደ ቦንቼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawitenne Israa'eeliyaa Asay ubbay diitsaanne maasink'k'uwaa diis's'iidde, kabaruwaa bak'k'iidde, daalaa k'aatsiiddenne s'urumbbaa punniidde, barenttu kumentsaa wolk'k'an S'oossaa sintsan nashettiidde bonchcheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawitinne Isra7eele asay ubbay diiththan maasinqon, karaben, daalaninne xurumban bantta kumeththa wolqqan Xoossa sinththan ufayettidi bonchchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዲን ማሲንቆን፥ ካራቤን፥ ዳላኒኔ ጹሩምባን ባንታ ኩሜ ዎልቃን ጾሳ ሲንን ኡፋዬቲዲ ቦንቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ዲነ ማስንቆ ካእሸ፥ ካራቦ ባቅሸ፥ ዳላ ጊርስሸ፥ ዛየ ፑንሸ ባንታ ኩመ ዎልቃን ፆሳ ስንን ኡፋይትድ፥ የፅሸ ፆሳ ቦንችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawitinne Isra7eele asa ubbay diithinne maasinqo kaa7ishe, karaabo baqishe, daala giirsishe, zaye punnishe banta kumetha wolqan Xoossa sinthan ufaytidi, yexishe Xoossaa bonchidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትና እስራኤላውያን ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ሆነው በቅኔና በበገና፣ በመሰንቆና በከበሮ፣ በጸናጽልና በመለከት በሙሉ ኀይላቸው በዓሉን በደስታ ያከብሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትና እስራኤላውያን ሁሉ መሰንቆና በገና እየደረደሩ፥ አታሞ እየመቱ፥ ጸናጽል እያንሿሹና እምቢልታ እየነፉ በመዘመር በሙሉ ኀይላቸው ለእግዚአብሔር ክብር ያሸበሽቡ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊትን ኵሎም እስራኤልን ከዓ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ብዅሉ ሓይሎም ብመዝሙራትን ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብፀናፅልን ብመለኸታትን ብምሉእ ሓይሎም ይዝምሩ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊትን ብዘለው እስራኤልን ከኣ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ብዂሉ ሓይሎም ብመዝሙራትን ብበገናን ብመሰንቆን ብኸበሮን ብጸናጽልን ብመለኸታትን ይጻወቱ ነበሩ።