1 Chronicles 14:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ናብ በዓል ጴራዚም ደየቡ። ዳዊት ድማ ኣብኡ ስዒርዎም። ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣምላኽ ከም ምፍንጫል ማያት ብኢደይ ናብ ጸላእተይ ሰበረ። ስለዚ ነታ ቦታ በዓል ጴራዚም ኢሎም ሰመይዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ወደ በኣልፐራሲን ወጣ፤ በዚያም ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን መታቸው። ዳዊትም፥ “ውኃ እንዲያጠፋ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አጠፋቸው” አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣልፐራሲን ብለው ጠሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ በአልፐራሲም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት መታቸው። ዳዊትም። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በአልፐራሲም ብለው ጠሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ በኣል-ፐራሲምም ወጡ፥ በዚያም ዳዊት ድል ነሣቸው። ዳዊትም፦ “ግድቡን አፍርሶ እንደሚወጣ ጎርፍ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣል-ፐራሲም ብለው ጠሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተነ አ አሳይ ባኣል-ፓራጺማ ግያ ሳኣ ቢደ፥ ያን ኡንቱንታ ጾኔድኖ። ዳዊተ፥ “ሃ ድኡ ስ አያዋዳን ጾሳይ ታ ሞርከቱዋ ግዱዋና ታና አዳ” ያጌዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ሳኣ ሱንይ ባኣል-ፓራጺማ ጌተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawitenne Aa Asay Ba'aali-Paraas'iima giyaa sa'aa biide, yaan unttuntta s'ooneeddino. Daawite, «Haatsaa di'uu d'uussi aad'd'iyaawaadan S'oossay ta morkkatuwaa gidduwaanna taana aatseedda» yaageedda. Hewaa diraw, he sa'aa suntsay Ba'aali-Paraas'iima geetetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Dawitinne izara diza asay Ba7aali-Paraaxime geetettizaso biidi heen istta oli xoonida; Dawiti, «Di7o haaththi shoddi efiza mala Xoossi ta morkketi ta kushen shodettana mala ooththides» gides; hessa gishshas he sohoza sunththi Ba7aali-Paraaxime geetettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዛሶ ቢዲ ሄን ኢስታ ኦሊ ጾኒዳ፤ ዳዊቲ፥ «ዲኦ ሃ ሾዲ ኤፊዛ ማላ ጾሲ ታ ሞርኬቲ ታ ኩሼን ሾዴታና ማላ ኦዴስ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሄ ሶሆዛ ሱን ባኣሊ-ፓራጺሜ ጌቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲነ እያ አሳይ ባአል-ፓራስመ ጌተትያ በሳ ብድ ያን ኤንታ ፆንዶሶና። ዳዊቲ፥ “ሃ ስድ ከየይሳዳ ፆሳይ ታ ሞርከታ ግዶራ ታና ካንስስ” ያግስ። ሄ በሳ ሱንይ ባአል-ፓራስመ ጌተትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawitinne iya asay Ba7al-Parasime geetetiya bessaa bidi yan enta xoonidosona. Dawiti, “Haathi dhuusidi keyeysada Xoossay ta morketa giddora tana kanthisis” yaagis. He bessaa sunthay Ba7al-Parasime geetetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ በኣልፐራሲም ወጡ፤ በዚያም ድል አደረጋቸው። ዳዊትም፣ “ውሃ ነድሎ እንደሚወጣ ሁሉ እግዚአብሔርም ጠላቶቼን በእጄ አፈረሳቸው” አለ፤ ከዚህም የተነሣ ያን ቦታ “በኣልፐራሲም” ብለው ሰየሙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ዳዊት ባዓልፈራጺም ተብሎ በሚጠራ ስፍራ በፍልስጥኤማውያን ላይ አደጋ ጥሎ ድል ካደረጋቸው በኋላ “የጠላትን ሠራዊት እንደ ጐርፍ ጥሼ እንዳልፍ እግዚአብሔር ረዳኝ” አለ፤ ከዚያም በኋላ ያ ስፍራ “ባዓልፈራጺም” ተብሎ ተጠራ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ድማ ናብ በዓልፐራሲም ደዪቡ ንፍልስጥኤማውያን ሰዓሮም። “ውሕጅ ጥሒሱ ኸም ዝኸይድ፥ ኣምላኽ ንፀላእተይ ጥሒሰዮም ከም ዝኸይድ ገበረኒ” በለ። ስለዙይ እታ ቦታ በኣልፐራሲም ተብሃለት።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ በዓልጰራጺም ደየቡ፡ ዳዊት ከኣ ኣብኣ ሰዐሮም። ዳዊት ድማ፡ ማይ ከም ዚብተን፡ ኣምላኽ ንጸላእተይ ብኢደይ በተኖም፡ በለ። ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ በዓልጰራጺም ኣውጽኡላ።