1 Chronicles 15:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኬናንያ፡ ሓለቓ ሌዋውያን ድማ ኣብ ዳዊት ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሌ​ዋ​ው​ያ​ኑም አለቃ ኮነ​ን​ያስ በዜማ ላይ ተሾሞ ነበር። ብል​ሃ​ተኛ ነበ​ረና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሌዋውያኑም አለቃ ክናንያ በዜማ ላይ ተሹሞ ነበር። ብልሃተኛ ነበረና ዜማ ያስተምራቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሌዋውያኑም አለቃ ክናንያ ዜማን አዋቂ ስለ ነበር ዜማውን እንዲመራ ተሾሞ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሌዋቱ ካፑ ካናነ ማዝሙርያ ካለናዉ ሱንቴዳ፤ እ ኤራንቻ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንታ ታማርሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Leewatuu kaappuu Kanaane mazimuriyaa kaaletsanaw suntsetteedda; I eranchcha gidiyaa diraw, unttuntta tamaarissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Leweta halaqa Kanaaniya yeththas imotay izas diza gishshas yexxizayta tamaarsana mala sunththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሌዌታ ሃላቃ ካናኒያ ዬስ ኢሞታይ ኢዛስ ዲዛ ጊሻስ ዬጺዛይታ ታማርሳና ማላ ሱንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሌወታ ሀላቃይ ካናነይ ማዝሙረ ኤርያ ግሾ ኤንታ ካለናዉ ሹመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Leeweta halaqay Kanaaney mazmure eriya gisho enta kaalethanaw shuumetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዝማሬው ኀላፊ ሌዋዊው አለቃ ክናንያ ነበረ፤ ይህን ኀላፊነት የወሰደው በዝማሬ የተካነ ስለ ነበር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትን ሌዋውያን እግዚአብሔር ስለ ረዳቸው ሰባት ኰርማዎችንና ሰባት በጎችን ሠዉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቀናንያ ሓለቓ ሌዋውያን ከዓ ፈላጥ ስለ ዝነበረ፥ ሓለቓ መዘምራን ነበረ፤ መዝሙር ድማ ይምህር ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ቀናንያ ሓለቓ ሌዋውያን ከኣ ኣብ መዝሙር መራሒ እዩ። ንሱ በዚ ፈላጥ ነበረ እሞ፡ መዝሙር የስተምህር ነበረ።