1 Chronicles 16:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ድማ ኣሳፍን ኣሕዋቱን፡ ከምቲ ናይ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ዕዮ ዚጠልቦ፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት ወትሩ ንኼገልግሉ ገደፎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲሁም በየቀኑ እንደሚገባቸው በታቦቱ ፊት ዘወትር ያገለግሉ ዘንድ አሳፍንና ወንድሞቹን ተዋቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲሁም በየቀኑ እንደሚገባቸው በታቦቱ ፊት ዘወትር ያገለግሉ ዘንድ አሳፍንና ወንድሞቹን፥ ዖቤድኤዶምንም፥ ስድሳ ስምንቱንም ወንድሞቻቸውን በዚያ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ተዋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሁም ንጉሥ ዳዊት በየቀኑ እንደሚገባቸው በታቦቱ ፊት ዘወትር እንዲያገለግሉ አሳፍንና ወንድሞቹን፥ ዖቤድ-ኤዶምንም፥ ስልሳ ስምንቱንም ወንድሞቻቸውን በዚያ በጌታ ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ተዋቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ስንን ሀቼ ሀቼ ጎይናዉ ኮሽያዋ ኡባ ዎደ ኡንቱንቱ ኦናዳን፥ ዳዊተ አሳፋነ አ ዳቦቱዋ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa sintsan hachche hachche goynaw koshshiyaawaa ubbaa wode unttunttu ootsanaadan, Daawite Asaafanne Aa dabbotuwaa wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Taabotaa sinththan hach hach goynos koshshizaaz ubba wode istti ooththana mala Dawiti Aasaafenne iza dabbota woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ታቦታ ሲንን ሃች ሃች ጎይኖስ ኮሺዛዝ ኡባ ዎዴ ኢስቲ ኦና ማላ ዳዊቲ ኣሳፌኔ ኢዛ ዳቦታ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ስንን ጋላስ ጋላስ ጎይኖስ ኮሽያባ ኡባ ዎደ ኤንቲ ኦና መላ ዳዊቲ አሳፋነ እያ ዳቦታ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa caaqo Taabotiya sinthan gallas gallas goyinnoos koshshiyaba ubba wode enti oothana mela Dawiti Asaafanne iya dabbota wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም ለእያንዳንዱ ቀን በተመደበው መሠረት፣ ዘወትር እንዲያገለግሉ አሳፍንና የሥራ ባልደረቦቹን በዚያው በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ተዋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ዳዊት አሳፍንና ሌዋውያን የሆኑትን ወገኖቹን የቃል ኪዳኑ ታቦት ባለበት ስፍራ ለሚካሄደው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት ለዘለቄታው ኀላፊዎች እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ በዚያም አገልግሎታቸውን በየቀኑ ይፈጽሙ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መዓልቲ መዓልቲ ዘድሊ ስራሕ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ምእንቲ ኸገልግሉ፥ ዳዊት ንኣሳፍን ንሌዋውያን ኣሕዋቱን ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ሓደጎም።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ ነናይ መዓልቲ ስራሕ ዜድሊ፡ ኣብ ቅድሚ ታቦት ኲሉጊዜ ኼገልግሉ፡ ድዊት ንኣሳፍን ነሕዋቱን ኣብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ሐደጎም።