1 Chronicles 16:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዖቤድ-ኤዶም ምስ ኣሕዋቶም ስሳን ሸሞንተን፤ ኦቤዶም ወዲ ይዱቱንን ሆሳእን ሓለውቲ ኣፍ ደገ ክኾኑ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብዲዶምንም፥ ስድሳ ስምንቱንም ወንድሞቻቸውን፤ የኤዶታምም ልጅ አብዲዶምና ሖሳ በረኞች ይሆኑ ዘንድ ተዋቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኤዶታምም ልጅ ዖቤድኤዶምና ሖሳ በረኞች ይሆኑ ዘንድ ተዋቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኤዶታምም ልጅ ዖቤድ-ኤዶምና ሖሳ የደጁ ጠባቂዎች እንዲሆኑ አድርጎ ከስልሳ ስምንት ወድሞቹ ጋር ዖቤድ-ኤዶምን በዚያ ተወው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ቃይ ኦቤድ-ኤዶማነ አ ዳቦቱዋ ኡሱፑን ታማነ ሆስፑን ኡንቱንቱና ኦናዳን ዎዳ፤ ይዱቱና ናኣ ኦቤድ-ኤዶማነ ሆሳ ፐንግያ ናጋናዳን ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I k'ay Obeedi-Eedoomanne Aa dabbotuwaa usuppun tammanne hosppuntsa unttunttunna ootsanaadan wotseedda; Yidutuuna na'aa Obeedi-Eedoomanne Hoosa penggiyaa naaganaadan wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Obeed-Eedoomenne iza dabbota usuppun tammanne osppunata isttara ooththana mala woththides; Edotaane naa Obeed-Eedoomenne Hoosa dirsaa penge naagana mala woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኦቤድ-ኤዶሜኔ ኢዛ ዳቦታ ኡሱፑን ታማኔ ኦስፑናታ ኢስታራ ኦና ማላ ዎዴስ፤ ኤዶታኔ ና ኦቤድ-ኤዶሜኔ ሆሳ ዲርሳ ፔንጌ ናጋና ማላ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ ኦቤድ-ኤዶመነ ኡሱፑን ታማነ ሆስፑን እያ ዳቦታ ኤንታራ ኦና መላ ዎስ፤ የዱቱና ናኣ ኦቤድ-ኤዶመነ ሆሳ ፐንግያ ናጋና መላ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi Obeed-Edoomenne usupun tammanne hospun iya dabbota entara oothana mela wothis; Yedutuuna na7aa Obeed-Edoomenne Hosa pengiya naagana mela wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲሁም ዖቤድኤዶምና ስድሳ ስምንቱ የሥራ ባልደረቦቹ አብረዋቸው እንዲያገለግሉ በዚያው ተዋቸው። የኤዶታም ልጅ ዖቤድኤዶምና ሖሳ የቅጥሩ በር ጠባቂዎች ሆኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱንም እንዲረዱ የይዱቱን ልጅ ዖቤድኤዶምና ከእርሱ ጐሣ ሌሎች ሥልሳ ስምንት ሰዎች ተመደቡ፤ የይዱቱን ልጅ ዖቤድኤዶምና ሖሳ ለቅጽር በሮቹ ጥበቃ ኀላፊዎች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዖቤድኤዶምን ነቶም ስሳን ሸሞንተን ኣሕዋቶምንውን ምስኣቶም ሓደጎም። ዖቤድኤዶም ወዲ የዱቱንን ሖሳን ሓለውቲ በሪ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ዖቤድኤዶምን ኣሕዋቶምን ድማ፡ ስሳን ሾሞንተን። ዖቤድኤዶም ወዲ የዲቱንን ሖሳን ከኣ ሓለውቲ ደገ ኪዀኑ፡