1 Chronicles 16:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር ኣመስግኑ፡ ስሙ ጸውዕ፡ ግብሩ ኣብ ኣህዛብ ኣፍልጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ታቦት ፊት የዘመርዋት መዝሙር ይህች ናት፦ እግዚአብሔርን አመስግኑት፤ ስሙንም ጥሩ፤ ለአሕዛብም ሥራውን አውሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን አመስግኑ፥ ስሙን ጥሩ፤ ለአሕዛብ ሥራውን አውሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታን አመስግኑ፥ ስሙን ጥሩ፤ ለአሕዛብ ሥራውን አውሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ጋላትተ፤ አ ሱን ጼስተ። እ ኦዳዋ ካዉተቱ ግዱዋን ኤርስተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa galatite; Aa suntsaa s'eesite. I ootseeddawaa kawutetsatuu gidduwaan erissite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA galatite; iza sunththaa xeygite; izi ooththida ubbaa kawoteththatas yootite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጋላቲቴ፤ ኢዛ ሱን ጼይጊቴ፤ ኢዚ ኦዳ ኡባ ካዎቴታስ ዮቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ጋላትተ፤ እያ ሱን ፄግተ፤ እያ ኦሱዋ ካዎተታ ግዶን ኦድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa galatite; iya sunthaa xeegite; Iya oosuwa kawotethata giddon odite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለእግዚአብሔር ምስጋና አቅርቡ፤ ስሙንም ጥሩ፤ ለአሕዛብ ያደረገውን ሁሉ ንገሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ስሙንም ጥሩ፤ ያደረገውንም ሁሉ ለሕዝቦች ንገሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፥ ስሙውን ፀውዑ፤ ግብርታቱ ኣብ ማእኸል ህዝብታት ንገሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፡ ስሙ ጸውዑ፡ ግብርታቱ ኣብ መንጎ ህዝብታት ንገሩ።