1 Chronicles 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ናታን ንዳዊት፡ ኣብ ልብኻ ዘሎ ዅሉ ግበር። ኣምላኽ ምሳኻትኩም እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ናታንም ዳዊትን፥ “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና በልብህ ያለውን ሁሉ አድርግ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ናታንም ዳዊትን። እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና በልብህ ያለውን ሁሉ አድርግ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ናታንም ዳዊትን፦ “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና በልብህ ያለውን ሁሉ አድርግ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናታን ዳዊታ፥ “ኦናዉ ነ ዎዛናይ ቆፔዳዋ ኡባ ኪተታ፤ ጾሳይ ኔናና ደኤ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Naataani Daawita, «Ootsanaw ne wozanay k'oppeeddawaa ubbaa kiiteta; S'oossay neenana de'ee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Naataaney qasse Dawites, «Ooththanaas ne wozinan ne qoppidayssa ubbaa ooththa; Xoossi nenara dees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናታኔይ ቃሴ ዳዊቴስ፥ «ኦናስ ኔ ዎዚናን ኔ ቆፒዳይሳ ኡባ ኦ፤ ጾሲ ኔናራ ዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናታን ዳዊታኮ፥ “ጎዳይ ኔራ ደእያ ግሾ ነ ዎዛናይ ቆፕዳባ ኡባ ኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Naatani Dawitako, “Goday neera de7iya gisho ne wozanay qopidaba ubbaa ootha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ናታንም ለዳዊት፣ “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለሆነ፣ ያሰብኸውን ሁሉ አድርግ” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ናታንም “እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለ ሆነ በልብህ ያሰብከውን ሁሉ አድርግ” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናታን ከዓ ንዳዊት “እግዚኣብሄር ምሳኻ እዩ እሞ፥ ኵሉ ኣብ ልብኻ ዘሎ ግበር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ናታን ከኣ ንዳዊት፡ ኣምላኽ ምሳኻ እዩ እሞ፡ ኣብ ልብኻ ዘሎ ዂሉ ግበር፡ በሎ።