1 Chronicles 17:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽትህሉ፡ ሕጂ ደስ ይብለካ። እግዚኣብሄር ትባርኽ ኢኻ እሞ፡ ንዘለኣለም ኪባረኽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም በፊትህ ለዘለዓለም ይኖር ዘንድ የአገልጋይህን ቤት ትባርክ ዘንድ ጀምረሃል፤ አንተም አቤቱ፥ ባርከኸዋል፤ ለዘለዓለምም ቡሩክ ይሆናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም በፊትህ ለዘላለም ይኖር ዘንድ የባሪያህን ቤት እንድትባርክ ፈቅደሃል፤ አንተም፥ አቤቱ፥ ባርከኸዋል፥ ለዘላለምም ቡሩክ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ አሁን በፊትህ ለዘለዓለም እንዲኖር የባርያህን ቤት ለመባረክ ፈቅደሃል፤ አንተም፥ አቤቱ፥ አንተ የባረከው ለዘለዓለም ይባረካል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ስንን ያ መናዉ ጋምአናዳን፥ ነ ቆማ ዛርያ አንጃናዉ ናሸታ። አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን አንጄዳዌ መናዉ አንጀተዳዋ ግዳና” ያጊደ ዎሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne sintsan yaa med'inaw gam"anaadan, ne k'oomaa zariyaa anjjanaw nashetta. Abeet Med'inaa Godaw, neeni anjjeedawe med'inaw anjjetteddawaa gidana» yaagiide woosseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne sinththan mernaas daana mala ne aylleza keeth anjjanaas ne koyadasa; Abeet GODAWU! Neni anjjiday mernaas anjjettidaade gidana› gi woossees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ሲንን ሜርናስ ዳና ማላ ኔ ኣይሌዛ ኬ ኣንጃናስ ኔ ኮያዳሳ፤ ኣቤት ጎዳዉ! ኔኒ ኣንጂዳይ ሜርናስ ኣንጄቲዳዴ ጊዳና› ጊ ዎሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ስንን መርናዉ ዳና መላ ነ አይልያ ሶ አሳ አንጃናዉ ኮያዳሳ። አቤት ጎዳዉ፥ ነ አንጅዳይስ መርናዉ አንጀትዳይሳ ግዳና” ያግድ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne sinthan merinaw daana mela ne aylliya soo asaa anjanaw koyadasa. Abeeti Godaw, ne anjidaysi merinaw anjetidaysa gidana” yaagidi woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በፊትህ ለዘላለም እንዲኖር አሁንም የባሪያህን ቤት ልትባርክ ወድደሃል፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ የባረክኸው አንተ ስለ ሆንህ፣ ለዘላለም የተባረከ ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በፊትህ ለዘለዓለም ይኖር ዘንድ የእኔን የባሪያህን ቤት እንድትባርክ ፈቃድህ ይሁን፤ ጌታዬ ሆይ፥ አንተ ቤተሰቤን ባርከኸዋል፤ እርሱም ለዘለዓለም የተባረከ ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኦ እግዚኣብሄር! ንስኻ ዝባረኽካዮ ንዘለኣለም ቡሩኽ እዩ፤ ሕዚ ድማ፥ ቤተይ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽትነብር፥ ክትባርኻ ፈቒድካ ኣለኻ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ድማ እቲ ንስኻ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ዝባረኽካዮ ንዘለኣለም ብሩኽ እዩ እሞ፡ ቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽትነበር፡ ክትባርኻ ፈቲኻ አሎኻ።