1 Chronicles 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ለይቲ እቲኣ ድማ ቃል ኣምላኽ ናብ ናታን መጺኡ ከምዚ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ሌሊት የእግዚአብሔር ቃል ወደ ናታን መጣ፤ እንዲህም አለው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ሌሊት የእግዚአብሔር ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ሌሊት የጌታ ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሄ ጋላሳ ቃማ ጾሳ ቃላይ ናታናኮ ዪደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin he gallassaa k'amma S'oossaa k'aalay Naataanakko yiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin he gallassa omars Xoossa qaalay Naataanekko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጾሳ ቃላይ ናታኔኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ቃማ ጎዳ ቃላይ ናታናኮ ሀይሳዳ ያግሸ ይስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin he qamma Godaa qaalay Naatanako haysada yaagishe yis;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያም ሌሊት የእግዚአብሔር ቃል ወደ ናታን መጥቶ እንዲህ አለው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን በዚያን ሌሊት እግዚአብሔር ናታንን እንዲህ አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ለይቲ እቲኣ ድማ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ናታን መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ በታ ለይቲ እቲኣ ኸምዚ ዚብል ቃል ኣምላኽ ናብ ናታን መጾ፡