1 Chronicles 18:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ዳዊት እውን ምስቲ ኻብ ኵሎም ኣህዛብ ዘምጽኦ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ቐደሳ። ካብ ኤዶምን ካብ ሞኣብን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቅን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ፥ ከአሞንም ልጆች፥ ከፍልስጥኤማውያንም፥ ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለእግዚአብሔር ቀደሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ ከአሞንም ልጆች ከፍልስጥኤማውያንም ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለእግዚአብሔር ቀደሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ዳዊት ከአሕዛብ ሁሉ ከኤዶምና ከሞዓብ ከአሞንም ልጆች ከፍልስጥኤማውያንም ከአማሌቅም ከማረከው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለጌታ ቀደሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ዳዊተ ኤዶማፐ፥ ሞኣበፐ፥ አሞና አሳቱዋፐ፥ ፕልስጼማቱዋፐነ አማሌቃ አሳቱዋፐ ኦሞድ አኬዳ ብራነ ዎርቃ ሀ ሚሻቱዋና እትፐ ጋደ፥ መና ጎዳዉ ዱማዪደ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Daawite Eedoomappe, Moo'aabeppe, Amoona asatuwaappe, Piliss's'eematuwaappenne Amaaleek'a asatuwaappe omooddi akkeedda biraanne work'k'aa ha miishshatuwaanna ittippe gatsiide, Med'inaa Godaw dummayiide wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Dawiti Eedoomeppe, Mo7aabeppe, Amoone asatappe, Filisxeemetappenne Amaaleeqe asatappe di7i ekkida biranne worqqa ha miishshatara issife gaththi GODAAS dummasides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ዳዊቲ ኤዶሜፔ፥ ሞኣቤፔ፥ ኣሞኔ ኣሳታፔ፥ ፊሊስጼሜታፔኔ ኣማሌቄ ኣሳታፔ ዲኢ ኤኪዳ ቢራኔ ዎርቃ ሃ ሚሻታራ ኢሲፌ ጋ ጎዳስ ዱማሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ዳዊቲ ኤዶመፐ፥ ሞአበፐ፥ አሞነፐ፥ ፍልስፄመታፐነ አማለቃታፐ ድእድ ኤክዳ ብራነ ዎርቃ ሀ ሚሸታራ ጋድ ጎዳስ ዱማይድ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Dawiti Edoomepe, Moo7abepe, Amoonepe, Filisxeemetapenne Amaaleqatape di77idi ekida biraanne worqa ha miishetara gathidi Godaas dummayidi wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሥ ዳዊት ከኤዶም፣ ከሞዓብ፣ ከአሞናውያን፣ ከፍልስጥኤማውያንና ከአማሌቃውያን፣ ከእነዚህ ሁሉ መንግሥታት የማረከውን ወርቅና ብር ከዚህ ቀደም እንዳደረገው ሁሉ፣ እነዚህንም ዕቃዎች ለእግዚአብሔር ቀደሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ዳዊትም እነርሱን ወስዶ ከኤዶም፥ ከሞአብ፥ ከዐሞን፥ ከፍልስጥኤምና ከዐማሌቅ ሕዝቦች ማርኮ ካመጣቸው ከወርቅ፥ ከብርና ከነሐስ ከተሠሩ ዕቃዎች ጋር ለአምልኮ ሥነ ሥርዓት መገልገያ እንዲሆኑ አደረጋቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ዳዊት ነዙይን ነቲ ኻብ ኵሎም ኣህዛብ፥ ካብ ኤዶማውያንን ካብ ሞኣባውያንን ካብ ኣሞናውያንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቃውያንን፥ ዝማረኾ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ወፈዮ።
Amharic Tigrinya 2011
ነዚውን ንጉስ ዳዊት ምስቲ ኻብ ኲሎም ኣህዛብ፡ ካብ ኤዶምን ካብ ሞኣብን ካብ ደቂ ዓሞንን ካብ ፍልስጥኤማውያንን ካብ ኣማሌቅን፡ ዘምጽኦ ብሩርን ወርቅን ንእግዚኣብሄር ቀደሰሉ።