1 Chronicles 18:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰራዊት ነበረ። ከምኡውን ዮሳፋጥ ወዲ ኣሂሉድ ቻንስለር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሶርህያ ልጅ ኢዮአብም የሠራዊት አለቃ ነበረ፤ የአሔሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሓፊ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጽሩያ ልጅ ኢዮአብም የሠራዊት አለቃ ነበረ፤ የአሒሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጽሩያ ልጅ ኢዮአብም የሠራዊቱ አለቃ ነበረ፤ የአሒሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጻሩይ ናአይ ዮኣበ ኦላ ጋዳዋ፤ አህሉዳ ናአይ ዮሳፌጸ ሀኔዳባ ጻፍያዋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'aruuyi na'ay Yoo'aabe ola gadaawaa; Ahiluuda na'ay Yoosaafees'e haneeddabaa s'aafiyaawaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xuriya naa Iyo7aabey ola gadawa; Ahiluude naa Iyoosaafixey mazgaba keeththa alaafe.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጹሪያ ና ኢዮኣቤይ ኦላ ጋዳዋ፤ ኣሂሉዴ ና ኢዮሳፊጼይ ማዝጋባ ኬ ኣላፌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፃሩያ ናአይ እዮኣብ ቶራ ሞጮና፤ አህሉዳ ናአይ እዮሳፈፅ ታርከ ፃፈ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xaruya na7ay Iyo7aabi toora mocona; Ahiluda na7ay Iyosaafexi taarike xaafe.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ የሰራዊቱ አዛዥ ነበረ፤ የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ ደግሞ የቤተ መዛግብቱ ኀላፊ ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአቢሳ ወንድም ኢዮአብ የሠራዊቱ አዛዥ ነበር፤ የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ የቤተ መዛግብት ኀላፊ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያ ድማ ኣዛዚ ሰራዊት ነበረ። የሆሻፋጥ ወዲ ኣሒሉድ ከዓ ፀሓፊ ታሪኽ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ድማ ኣብ ልዕሊ ሰራዊት ነበረ። የሆሻፋጥ ወዲ ኣሒሉድ ከኣ ጸሓፍ ዛንታ ነበረ።