1 Chronicles 2:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካሌብ ወዲ ሄጽሮን ድማ ደቂ ኣዙባ ሰበይቱን ንየሪዮትን ወለደ። ደቃ እዚኦም እዮም፤ ጀዘርን ሶባብን ኣርዶንን ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኤስሮምም ልጅ ካሌብ ዐዙባ የምትባል ሚስት አገባ፥ ይሪዖትንም አገባ፤ ልጆችዋም ያሳር፥ ሶባብ፥ ኤርኖን ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኤስሮምም ልጅ ካሌብ ከሚስቱ ከዓዙባ ከይሪዖትም ልጆች ወለደ፤ ልጆቹዋም ያሳር፥ ሶባብ፥ አርዶን ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኤስሮምም ልጅ ካሌብ ከሚስቱ ከዓዙባ ከይሪዖትም ልጆች ወለደ፤ ልጆቹዋም ያሳር፥ ሶባብ፥ አርዶን ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄጽሮና ናአይ ካሌብ ባረ ማቻት አዙብና፥ ይሪኦቶ ጌተትያ ናቶ የሌዳ። ይሪኦታ የሼራ፥ ሾባባነ አርዶና የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hes'iroona na'ay Kaaleebi bare machati Azuubina, Yirii'ooto geetettiyaa naatto yeleedda. Yirii'oota Yesheera, Shobaabanne Arddoona yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hexiroome naa Kaalebey Azubbo geetettizaaro machcho ekkidi Yir7aato geetettiza macca naa yelides; Yir7aatakka Yeshere, Shoobaabenne Ardoone geetettiza heedzdzu attuma nayta yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄጺሮሜ ና ካሌቤይ ኣዙቦ ጌቴቲዛሮ ማቾ ኤኪዲ ዪርኣቶ ጌቴቲዛ ማጫ ና ዬሊዴስ፤ ዪርኣታካ ዬሼሬ፥ ሾባቤኔ ኣርዶኔ ጌቴቲዛ ሄ ኣቱማ ናይታ ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስሮና ናኣ ካለባስ አዙቦነ ይርኦቶ ጌተትያ ናምኡ ማቸት ደኦሶና። እ አዙብፐ የሳራ፥ ሶባባነ አርዶና የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hesiroona na7aa Kaalebas Azuubonne Yir7ooto geetetiya nam7u macheti de7oosona. I Azuubipe Yesaara, Sobaabanne Ardoona yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኤስሮም ልጅ ካሌብ ከሚስቱ ከዓዙባና እንዲሁም ከይሪዖት ወንዶች ልጆች ወለደ፤ ከዓዙባ የተወለዱት ወንዶች ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ያሳር፣ ሶባብ፣ አርዶን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሔጽሮን ልጅ ካሌብ ዐዙባ የተባለች ሴት አግብቶ ይሪዖት ተብላ የምትጠራ ሴት ልጅ ወለደ፤ ይሪዖትም ዬሼር፥ ሾባብና አርዶን ተብለው የሚጠሩ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካሌብ ወዲ ኤስሮም ከዓ ኻብ ዓዙባ ሰበይቱ ይሪኦትም እትበሃል ጓል ወለደ፤ ንሳ ድማ ንያሳርን ሶባብን ኣርዶንን ወለደት።
Amharic Tigrinya 2011
ካልብ ወዲ ሔጽሮን ከኣ፡ ካብ ዓዙባ ሰበይቱ ካብ የሪዖትን ወለደ። ደቃ ድማ እዚኣቶም እዮም፡ የሽርን ሾባብን ኣርዶንን።