1 Chronicles 2:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕርዚ ድማ ሄጽሮን ናብታ ወዲ ስሳ ዓመት ከሎ እተመርዓዋ ጓል ማጊር ኣቦ ጊልዓድ ኣተወ። ንሳ ድማ ሰጉብ ወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስድሳ ዓመት በሆነው ጊዜ ወደ አገባት ወደ ገለዓድ አባት ወደ ማኬር ልጅ ገባ፤ ሴጉብንም ወለደችለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስድሳ ዓመት በሆነው ጊዜ ወዳገባት ወደ ገለዓድ አባት ወደ ማኪር ልጅ ገባ፤ ሠጉብንም ወለደችለት። ሠጉብም ኢያዕርን ወለደ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስልሳ ዓመት በሆነው ጊዜ ወዳገባት ወደ ገለዓድ አባት ወደ ማኪር ልጅ ገባ፤ ሠጉብንም ወለደችለት። ሠጉብም ኢያዕርን ወለደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄጽሮነ ኡሱፑን ታሙ ላይፐ ጉይያን፥ ጋላኣደ አዉዋ ማክራ ናቶ አኪደ፥ ሳጉባ የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hes'iroone usuppun tammu laytsaappe guyyiyaan, Gala'aade aawuwaa Maakira naatto akkiide, Saguba yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hexiroomey izas 60 layth kumishin Gala7aade aawa Maakire nayo machcho ekkidi Sagube yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄጺሮሜይ ኢዛስ 60 ላይ ኩሚሺን ጋላኣዴ ኣዋ ማኪሬ ናዮ ማቾ ኤኪዲ ሳጉቤ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስሮናስ ላይ ኡሱፑን ታሙ ግድን፥ ጋላዳ አዋ ማክራ ናእዉ ኤክድ ሳጉባ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hesiroonas laythi usupun tammu gidin, Galada aawa Makira na7iw ekidi Saguba yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም በኋላ ኤስሮም ስድሳ ዓመት ሲሆነው የገለዓድን አባት የማኪርን ልጅ አገባ፤ እርሷም ሠጉብን ወለደችለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሔጽሮን ሥልሳ ዓመት ሲሞላው የገለዓድ እኅት የነበረችውን የማኪርን ልጅ አግብቶ ሰጉብ የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደሓር ድማ ኤስሮም ንጓል ማኪር ኣቦ ገለዓድ ኣእተዋ እሞ ንሰጉብ ወለደትሉ። ንሱ ኸእትዋ እንተሎ ወዲ ስሳ ዓመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ደሓር ድማ ሔጽሮን ናብ ጓል ማኪር ኣቦ ጊልዓድ ኣተወ። ንሱ ወዲ ስሳ ዓመት ምስ ኰነ፡ ኣእተዋ እሞ፡ ንሴጉብ ወለደትሉ።