1 Chronicles 2:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
የራክሜል እውን ኣታራ እትበሃል ካልእ ሰበይቲ ነበራ። ኣደ ኦናም እያ ነይራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለኢያሬምሄልም አጥራ የተባለች ሌላ ሚስት ነበረችው፤ እርስዋም የአናም እናት ነበረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለይረሕምኤልም ዓጣራ የተባለች ሌላ ሚስት ነበረችው፤ እርስዋም የኦናም እናት ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለይረሕምኤል ዓጣራ የተባለች ሌላ ሚስት ነበረችው፤ እርሷም የኦናም እናት ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይራህማኤላዉ አታሮ ጌተትያ ሀራ ማቻታ ደአዉ፤ አታራ ኦናማ ዳዮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yiraahima'eelaw Ataaro geetettiyaa hara machchata de'aw; Ataara Oonaama daayo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerahim7eeles Axaaro geetettiza hara machcha dawus; iza Oonname aayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬራሂምኤሌስ ኣጻሮ ጌቴቲዛ ሃራ ማቻ ዳዉስ፤ ኢዛ ኦናሜ ኣዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይራህምኤላስ አታሮ ጌተትያ ሀራ ማቻ ደአዉሱ፤ አታራ ኦናማ አይዉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yirahim7eelas Ataaro geetetiya hara macha de7awusu; Ataara Onaama aayiw.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይረሕምኤል ዓጣራ የተባለች ሌላ ሚስት ነበረችው፤ እርሷም የኦናም እናት ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ራም ሦስት ወንድ ልጆችን ወለደ፤ እነርሱም ማዓጽ፥ ያሚንና ዔቄር ተብለው የሚጠሩ ናቸው፤ ይራሕመኤል፥ ዐታራ ተብላ የምትጠራ አንዲት ሌላ ሴት አግብቶ ኦናም ተብሎ የሚጠራ ወንድ ልጅ ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንይረሕምኤል ዓጣራ ዝስማ ኻልእ ሰበይቲ ኸዓ ነበረቶ፤ ንሳ እኖ ኦናም እያ።
Amharic Tigrinya 2011
የራሕምኤል ዓጣራ ዝስማ ኻልእ ሰበይቲ ኸኣ ነበረቶ፡ ንሳ ኣደ ኦናም እያ።