1 Chronicles 2:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም ሰበይቲ ኣቢሱር ድማ ኣቢሃይል ነበረ፣ ንሳ ድማ ኣግባንን ሞሊድን ወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአቢሱርም ሚስት ስም አቢካኤል ነበረ፤ እርስዋም፥ አዛቡርንና ሞሊድን ወለደችለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአቢሱርም ሚስት አቢካኢል ነበረች፤ አሕባንንና ሞሊድን ወለደችለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአቢሱርም ሚስት አቢካኢል ትባል ነበር፤ አሕባንንና ሞሊድን ወለደችለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብሹራ ማቻታ አብሀይላ አህባናነ ሞሊዳ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abishuura machata Abihayila Ahibaananne Moliida yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abishuureykka Abihaylo geetettizaaro machcho ekkidi Ahibaanenne Moolide yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቢሹሬይካ ኣቢሃይሎ ጌቴቲዛሮ ማቾ ኤኪዲ ኣሂባኔኔ ሞሊዴ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብሱራ ማችያ አብካላ አህባናነ ሞልዳ የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abisura machiya Abikaala Ahbaananne Molida yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአቢሱር ሚስት አቢካኢል ትባላለች፤ እርሷም አሕባንንና ሞሊድ የተባሉ ልጆች ወለደችለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አቢሹርም አቢኃይል ተብላ የምትጠራ አንዲት ሴት አግብቶ አሕባንና ሞሊድ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስም ሰበይቲ ኣቢሱር ከዓ ኣቢካኢል እዩ። ንሳ ንኣሕባንን ንሞሊድን ወለደትሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ስም ሰበይቲ ናዳብን ኣቢሹርን ከኣ ኣቢሓያል እዩ፡ ንሳ ድማ ንኣሕባንን ንሞሊድን ወለደትሉ።