1 Chronicles 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ይሁዳ፤ ኤርን ኦናንን ሸላን፤ ካብ ጓል ሹዋ ከነኣናዊት ሰለስተ ተወልደሉ። ኤር በዅሪ ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ነበረ። ንሱ ድማ ቀተሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፥ አውናን፥ ሴሎም፤ እነዚህ ሦስቱ ከከነዓናዊቱ ሴት ከሴዋ ልጅ ተወለዱለት። የይሁዳም የበኵር ልጅ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነበረ፤ ገደለውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፥ አውናን፥ ሴሎም፤ እነዚህ ሦስቱ ከከነዓናዊቱ ከሴዋ ልጅ ተወለዱለት። የይሁዳም የበኵር ልጅ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነበረ፤ ገደለውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይሁዳ ልጆች፤ ዔር፥ አውናን፥ ሴሎም ናቸው፤ እነዚህ ሦስቱ ከከነዓናዊቱ ሴዋ የተወለዱለት ልጆች ናቸው። የይሁዳም የበኩር ልጅ ዔር በጌታ ፊት ክፉ ነበረ፤ እርሱም ገደለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካናነ ባትሹእፐ ይሁዳይ የሌዳ ሄዙ አቱማ ናናይ ኤራ፥ ኦናናነ ሼላ። ይሁዳ ናአይ ባይራይ፥ ኤር መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kanaane Baatishu'ippe Yihuday yeleedda heezzu attuma naanay Eera, Oonaananne Sheela. Yihudaa na'ay bayiray, Eeri Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda diraw, Med'inaa Goday Aa wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuday Kanaane dere as Shu7a biype Eera, Oonaanenne Seela geetettiza heedzdzu attuma nayta yelides; izas bayra naazi Eeray GODAA sinththan iita as gidida gishshas GODAY iza boshan wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳይ ካናኔ ዴሬ ኣስ ሹኣ ቢይፔ ኤራ፥ ኦናኔኔ ሴላ ጌቴቲዛ ሄ ኣቱማ ናይታ ዬሊዴስ፤ ኢዛስ ባይራ ናዚ ኤራይ ጎዳ ሲንን ኢታ ኣስ ጊዲዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ቦሻን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካናነ ማጫሰ ሰዋፐ ይሁድ የልዳ ሄ አደ ናይት ኤራ፥ ኦናናነ ሴላ። ይሁዳ ባይራ ናአይ ኤር ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ ግሾ ጎዳይ እያ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kanaane maccase Sewape Yihudi yelida heedzu adde nayti Era, Onaananne Seela. Yihuda bayra na7ay Eri Godaa sinthan iitabaa oothida gisho Goday iya wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳ ወንዶች ልጆች፤ ዔር፣ አውናን፣ ሴሎም፤ እነዚህን ሦስቱን ከከነዓናዊት ሚስቱ ከሴዋ ወለደ። የበኵር ልጁ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሰው ሆነ፤ እግዚአብሔርም ቀሠፈው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁዳ ከከነዓናዊት ሚስቱ ከባትሹዓ ዔር፥ ኦናንና ሼላ ተብለው የሚጠሩ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ የበኲር ልጁ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሰው ስለ ነበር እግዚአብሔር በሞት ስለ ቀሠፈው፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ይሁዳ፦ ዔር፥ ኣውናን፥ ሴሎም፥ እዚኣቶም ሰለስቲኦም ካብታ ከነዓናዊት ሰበይቲ ጓል ሹዓ ዝተወለዱሉ እዮም። ዔር በዅሪ ይሁዳ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ስለ ዝገበረ እግዚኣብሄር ቀተሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ይሁዳ፡ ዔርን ኦናንን ሼላን፡ ሰለስቲኦም ካብ እታ ከነኣናዊት ጓል ሹዓ እተወልዱሉ እዮም። ዔር እቲ በዂሪ ይሁዳ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ነበረ፡ ቀተሎ ኸኣ።