1 Chronicles 2:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ናዳብ ድማ፤ ሰሌድን ኣፓይምን፡ ሰሌድ ግን ውላድ ዘይብሉ ሞተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የናዳብም ልጆች ሴሌድና አፋይም ነበሩ፤ ሴሌድም ልጆችን ሳይወልድ ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የናዳብም ልጆች ሴሊድና አፋይም ነበሩ፤ ሴሌድም ያለ ልጆች ሞተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የናዳብም ልጆች ሴሊድና አፋይም ነበሩ፤ ሴሌድም ያለ ልጆች ሞተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናዳባ አቱማ ናናይ ሰለዳነ አፋይማ፤ ሰለድ ናኣ የለናን ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nadaaba attuma naanay Seledanne Afaayima; Seledi na'aa yelennaan hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nadaabey Seledenne Afayme yelides; Seledey gidikko naa yelontta hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናዳቤይ ሴሌዴኔ ኣፋይሜ ዬሊዴስ፤ ሴሌዴይ ጊዲኮ ና ዬሎንታ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናዳባ አደ ናይት ሰልዳነ አፋይማ፤ ሰልድ ናአ የሎና ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nadaaba adde nayti Selidanne Afayma; Selidi na7a yelonna hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የናባድ ወንዶች ልጆች፤ ሴሌድ፣ አፋይም፤ ሴሌድ ወንድ ልጅ ሳይወልድ ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ናዳብ ሴሌድና አፋይም የተባሉ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ ሴሌድ ግን አንድም ልጅ ሳይወልድ ሞተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ናዳብ፦ ሴሌድን ኣፋይምን ነበሩ። ሴሌድ ውሉድ ዘይብሉ ሞተ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ናዳብ ከኣ ሰለድን ኣጳይምን እዮም። ሰለድ ግና ውሉድ ዜብሉ ሞተ።