1 Chronicles 2:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ያዳ ሓው ሳማይ ድማ። ጀተርን ዮናታንን፡ ጀተር ድማ ብዘይ ውላድ ሞተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የይ​ዳይ ልጆች አክ​ሲም፥ ዮቴ​ርና ዮና​ታን ነበሩ፤ ዮቴ​ርም ልጆ​ችን ሳይ​ወ​ልድ ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሸማይም ወንድም የያዳ ልጆች ዬቴርና ዮናታን ነበሩ፤ ዬቴርም ያለ ልጆች ሞተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሸማይም ወንድም የያዳ ልጆች ዬቴርና ዮናታን ነበሩ፤ ዬቴርም ያለ ልጆች ሞተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሻማያ እሻ ያደ ናናይ የተራነ ዮናታና፤ የተር ናኣ የለናን ሀይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shammaaya ishaa Yaade naanay Yeteranne Yoonataana; Yeteri na'aa yelennaan hayk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shamaye isha Yaadday Yootorenne Yoonataane yelides; Yootorey gidikko naa yelontta hayqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሻማዬ ኢሻ ያዳይ ዮቶሬኔ ዮናታኔ ዬሊዴስ፤ ዮቶሬይ ጊዲኮ ና ዬሎንታ ሃይቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሻማያ እሻ ያዳ ናይት የተራነ ዮናታና፤ የተር ናአ የሎና ሀይቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shamaya ishaa Yada nayti Yeteranne Yoonataana; Yeteri na7a yelonna hayqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሸማይ ወንድም የያዳ ወንዶች ልጆች፤ ዬቴር፣ ዮናታን፤ ዬቴርም ልጅ ሳይወልድ ሞተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሻማይ ወንድም ያዳዕ ዬቴርና ዮናታን ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ ዬቴር ግን አንድም ወንድ ልጅ ሳይወልድ ሞተ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ያዳዕ ሓው ሸማይ፦ ዮቴርን ዮናታንን ነበሩ። ዮቴርውን ውሉድ ዘይብሉ ሞተ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ያዳዕ፡ ሓው ሻማይ ድማ፡ የተርን ዮናታንን። የተር ከኣ ውሉድ ዜብሉ ሞተ።