1 Chronicles 2:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ዮናታን ድማ፤ ፔሌትን ዛዛን ዝበሃሉ ምዃኖም ይፍለጥ። እዚኣቶም ደቂ ያራሚኤል እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዮ​ና​ታ​ንም ልጆች ፋሌ​ትና አዛዝ ነበሩ፤ እነ​ዚ​ህም የኢ​ያ​ሬ​ም​ሔል ልጆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዮናታንም ልጆች ፌሌትና ዛዛ ነበሩ፤ እነዚህ የይረሕምኤል ልጆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዮናታንም ልጆች ፌሌትና ዛዛ ነበሩ፤ እነዚህ የይረሕምኤል ልጆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮናታና ናናይ ፐሌታነ ዛዛ። ሀዋንቱ ይራህማኤላ ዘረ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoonataana naanay Peleetanne Zaaza. Hawanttu Yiraahima'eela zeretsaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yoonataaney Paletenne Zaaza geetettiza 2 attuma nayta yelides; heyti wurikka Yerahim7eele zereththata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮናታኔይ ፓሌቴኔ ዛዛ ጌቴቲዛ 2 ኣቱማ ናይታ ዬሊዴስ፤ ሄይቲ ዉሪካ ዬራሂምኤሌ ዜሬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮናታና ናይት ፈልታነ ዛዛ። ሀይሳቲ ይራማኤላ ኮቻታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoonataana nayti Felitanne Zaaza. Haysati Yirama7eela kochata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዮናታን ወንዶች ልጆች፤ ፌሌት፣ ዛዛ። እነዚህ የይረሕምኤል ዘሮች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዮናታንም ፔሌትና ዛዛ የተባሉ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የይራሕመኤል ዘሮች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ዮናታን፦ ፌሌትን ዛዛን፥ እዚኣቶም ደቂ ይረሕምኤል እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ዮናታን ድማ፡ ጰለትን ዛዛን። እዚኣቶም ደቂ የራሕምኤል እዮም።