1 Chronicles 2:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሴሻን ድማ ጓሉ ንያርሃ ባርያኡ ሰበይቱ ሃባ። ንሳ ድማ ኣታይ ወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሶሳንም ለአገልጋዩ ለኢዮሄል ልጁን አጋባት፥ እርስዋም ያቲን ወለደችለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሶሳንም ለአገልጋዩ ለኢዮሄል ልጁን አጋባት፥ እርስዋም ዓታይን ወለደችለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሶሳንም ለአገልጋዩ ለኢዮሄል ልጁን አጋባት፥ እርሷም ዓታይን ወለደችለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሼሻን ባረ ቆማ ያርሀአዉ ባረ ማጫ ናናቱዋፐ እትኖ እምና ናታ አታያ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sheeshaani bare k'oomaa Yaariha'aw bare mac'c'a naanatuwaappe ittinno immina naatta Attaaya yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sheshaaney ba macca nayo Yarahas machcho gidana mala immides; izakka izas Attaye geetettiza attuma naa yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሼሻኔይ ባ ማጫ ናዮ ያራሃስ ማቾ ጊዳና ማላ ኢሚዴስ፤ ኢዛካ ኢዛስ ኣታዬ ጌቴቲዛ ኣቱማ ና ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሳን ባ ናእዉ ባ አይልያ እዮሄላስ እምን፥ አታያ ናአ የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Soosani ba na7iw ba aylliya Iyoheelas immin, Ataya na7a yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሶሳን ልጁን ለአገልጋዩ ለኢዮሄል ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው፤ እርሷም ዓታይ የተባለ ወንድ ልጅ ወለደችለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለዚህም ለአገልጋዩ ከሴቶች ልጆቹ አንዲቱን ዳረለት፤ ያርሐዕምም ዓታይ ተብሎ የሚጠራ አንድ ወንድ ልጅ ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሶሳን ንኢዮሄል ሓሽከሩ፥ ሰበይቲ ኽትኮኖ ጓሉ ሃቦ፤ ንሳ ኸዓ ንዓታይ ወለደት።
Amharic Tigrinya 2011
ሸሻን ድማ ንያርሓዕ ጊልያኡ፡ ሰበይቲ ኽትኰኖ ጓሉ ሀቦ። ንሳ ኸኣ ዓታይ ወለደትሉ።