1 Chronicles 2:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ካሌብ ሓው የራክሜኤል ድማ፡ መሻ፡ በዅሪ ወዱ፡ ኣቦ ሲፍ እዩ። ደቂ ማሬሳ ኣቦ ኬብሮን ድማ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢ​ያ​ሬ​ም​ሄል ወን​ድም የካ​ሌብ ልጆች በኵር የዚፍ አባት ማሪስ ነው፤ የኬ​ብ​ሮ​ንም አባት የማ​ሪስ ልጆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የይረሕምኤልም ወንድም የካሌብ ልጆች በኵሩ የዚፍ አባት ሞሳ፥ የኬብሮንም አባት የመሪሳ ልጆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይረሕምኤልም ወንድም የካሌብ ልጆች በኩሩ የዚፍ አባት ሞሳ፥ የኬብሮንም አባት የመሪሳ ልጆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይራህማኤላ እሻ ካሌባ ናአይ ባይራይ ሜሻ። ሜሻ ናአይ ዚፋ፤ ዚፋ ናአይ ማሬሻ፤ ማሬሻ ናአይ ከብሮና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yiraahima'eela ishaa Kaaleeba na'ay bayiray Meesha. Meesha na'ay Ziifa; Ziifa na'ay Mareesha; Mareesha na'ay Kebroona.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerahim7eele isha Kaalebey bayra naaza Mesha yelides; Meshay Ziife yelides; Ziifey Mareesha yelides; Mareeshayka Kebroone yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬራሂምኤሌ ኢሻ ካሌቤይ ባይራ ናዛ ሜሻ ዬሊዴስ፤ ሜሻይ ዚፌ ዬሊዴስ፤ ዚፌይ ማሬሻ ዬሊዴስ፤ ማሬሻይካ ኬብሮኔ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይራማኤላ እሻ ካለባ ባይራ ናአይ ሞሳ። ሞሳ ናአይ ዚፋ፤ ዚፋ ናአይ መሬሳ፤ መሬሳ ናአይ ከብሮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yirama7eela ishaa Kaaleba bayra na7ay Moosa. Moosa na7ay Ziifa; Ziifa na7ay Mereesa; Mereesa na7ay Kebroona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይረሕምኤል ወንድም የካሌብ ወንዶች ልጆች፤ የበኵር ልጁ ሞሳ ሲሆን፣ እርሱም ዚፍን ወለደ፤ ዚፍም መሪሳን ወለደ፤ መሪሳም ኬብሮንን ወለደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይራሕመኤል ወንድም የነበረው የካሌብ በኲር ልጅ ስሙ ሜሻዕ ይባል ነበር፤ ይህም ሜሻዕ ዚፍ ተብሎ የሚጠራውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ዚፍም ማሬሻን ወለደ፤ ማሬሻም ኬብሮንን ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካሌብ ሓው ይረሕምኤል ንበዅሪ ወዱ ሞሳ ወለደ፤ ሞሳ ንዚፍ ወለደ፤ ዚፍ ንመሪሳ ወለደ፤ መሪሳ ንኬብሮን ወለደ፤
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ካሌብ ሓው የራሕምኤል ከኣ፡ በዂሪ ወዱ ሜሻ፡ ንሱ ኣቦ ዚፍ፡ ደቂ ማሬሻንውን ኣቦ ሔብሮን።