1 Chronicles 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ካርሚ ድማ፤ ኣካር፡ ጸለመ እስራኤል፡ ኣብቲ ርጉም ነገር ዝጠሓሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዘምሪም ልጅ ከርሚ ነው፤ የከርሚም ልጅ እስራኤልን ያስጨነቀ፥ እርሙን ሰርቆ የበደለ አካን ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከልኮል፥ ዳራ፤ ሁሉም አምስት ነበሩ። የከርሚም ልጅ እስራኤልን ያስጨነቀ፥ እርሙንም ሰርቆ የበደለ አካን ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የከርሚም ልጅ እስራኤልን ያስጨነቀ፥ እርሙንም ሰርቆ የበደለ አካን ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዛራሀ ዘረፐ ግዴዳ ካርማ ናአይ አካን ጺንያ ጌተት ኡቴዳ ሚሻ ኦሞዱዋ አኪደ፥ እስራኤልያ አሳ ዋይሴዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Zaraaha zeretsaappe gideedda Karmma na'ay Akaani S'iiniyaa geetetti utteedda miishshaa omooduwaa akkiide, Israa'eeliyaa asaa waayisseeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Zaraahe zereththafe gidida Karme naa Akaaney Xoossas dummatida di7o miishshafe kaysotidi qottida gishshas Isra7eele deraa bolla meto ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዛራሄ ዜሬፌ ጊዲዳ ካርሜ ና ኣካኔይ ጾሳስ ዱማቲዳ ዲኦ ሚሻፌ ካይሶቲዲ ቆቲዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ዴራ ቦላ ሜቶ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዛራ ኮቸ ግድዳ ካርማ ናአይ አካን ፆሳስ ዱማትዳ ድኡዋፐ ካይሶትድ እስራኤለ አሳ ኡንኤዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Zaara koche gidida Karma na7ay Akaani Xoossas dummatida di7uwape kaysotidi Isra7eele asaa un7ethidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የከርሚ ወንድ ልጅ አካን ፤ እርሱም ፈጽሞ መደምሰስ የነበረበትን ነገር ሰርቆ በእስራኤል ላይ ጥፋት እንዲመጣ ያደረገ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዛራሕ ትውልድ አንዱ የሆነው የካርሚ ልጅ ዓካን ለእግዚአብሔር ከተለየው ምርኮ በስርቆት ወስዶ በመደበቁ ምክንያት በእስራኤል ሕዝብ ላይ መቅሠፍት አምጥቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከርሚ ንኣካን ወለደ፤ ኣካን እቲ ኻብቲ ዝተሓረመ ብምውሳድ ንደቂ እስራኤል ጥፍኣት ዘምፅአሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ካርሚ ኸኣ፡ ዓካር፡ እቲ ብሕሩም ነገር በዲሉ ንእስራኤል ዘጒሀዮ።