1 Chronicles 22:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንቲ ኽትሕልዉ፡ እግዚኣብሄር ጥራይ እዩ ጥበብን ምስትውዓልን ይህበኩም፡ ብዛዕባ እስራኤል ድማ ትእዛዝ ይህበኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ብቻ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ሕግ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን ይስጥህ፤ መንግሥትህንም በእስራኤል ላይ ያጽና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብቻ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ሕግ ትጠብቅ ዘንድ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን ይስጥህ፥ በእስራኤልም ላይ ያሠልጥንህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብቻ የአምላክህን የጌታን ሕግ እንድትጠብቅ ጌታ ጥበብንና ማስተዋልን ይስጥህ፥ በእስራኤልም ላይ ያሰልጥንህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኔና እስራኤልያ አሳ ቦላ ካትያ ኦያ ዎደ፥ መና ጎዳ ነ ጾሳ ህግያ ናጋናዳን፥ ጾሳይ ነዉ አዳ ኤራተነ አኬካ እሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday neena Israa'eeliyaa asaa bolla kaatiyaa ootsiyaa wode, Med'inaa Godaa ne S'oossaa higgiyaa naaganaadan, S'oossay new aad'd'eeda eratetsaanne akeekaa immo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY nena Isra7eele bolla kawoththida wode GODAA ne Xoossaa wogaa neni naagana mala Xoossi nees aadho erateththinne akeeka immo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኔና ኢስራኤሌ ቦላ ካዎዳ ዎዴ ጎዳ ኔ ጾሳ ዎጋ ኔኒ ናጋና ማላ ጾሲ ኔስ ኣ ኤራቴኔ ኣኬካ ኢሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ነና እስራኤለ አሳ ቦላ ካዎ ኦያ ዎደ፥ ጎዳ ነ ፆሳ ህግያ ናጋና መላ ጎዳይ ነዉ ጭንጫተነ አኬካ እሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday nena Isra7eele asaa bolla kawo oothiya wode, Godaa ne Xoossaa higgiya naagana mela Goday new cincatethinne akeeka immo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእስራኤል ላይ አለቃ ባደረገህ ጊዜ፣ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትፈጽም ዘንድ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን ይስጥህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእስራኤል ላይ ሥልጣን በሚሰጥህ ጊዜ ያምላክህን የእግዚአብሔርን ሕግ ትጠብቅ ዘንድ ጥበቡንና ማስተዋሉን ይስጥህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንህዝቢ እስራኤል ከም ሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምእንቲ ኽትመርሖም፥ እግዚኣብሄር ኣእምሮን ምስትውዓልን ይሃብካ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓንትስ ኰታ፡ እግዚኣብሄ ኣእምሮን ምስትውዓልን ይሀብካ። ንሕጊ እግዚኣብሄር ኣምላኽካውን ክትሕልዎስ፡ ንሱ ኣብ ልዕሊ እስራኤል የግዝእካ።