1 Chronicles 22:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ዳዊት ንሰሎሞን በሎ፡ ወደይ፡ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤት ምህናጽ ኣብ ሓሳበይ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለው፥ “ልጄ ሆይ፥ እኔ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ስም ቤት እሠራ ዘንድ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለ። ልጄ ሆይ፥ እኔ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ቤት እሠራ ዘንድ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለ፦ “ልጄ ሆይ! እኔ ለአምላኬ ለጌታ ቤት እንድሠራ በልቤ አስቤ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ሶሎሞና፥ “ታ ናአዉ፥ ታን መና ጎዳ ታ ጾሳ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ታ ዎዛናን ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Solomona, «Ta na'aw, taani Med'inaa Godaa ta S'oossaa suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anaw ta wozanaan k'oppaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Solomoone, «Ta naazoo, tani GODAA ta Xoossaa bonchchos Keeththe keexxanaas ta wozinan qoppadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ሶሎሞኔ፥ «ታ ናዞ፥ ታኒ ጎዳ ታ ጾሳ ቦንቾስ ኬ ኬጻናስ ታ ዎዚናን ቆፓዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ሶሎሞነኮ፥ “ታ ናአዉ፥ ታኒ ጎዳ ታ ፆሳ ሱንስ ኬ ኬፃናዉ ታ ዎዛናን ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Solomoneko, “Ta na7aw, taani Godaa ta Xoossaa sunthaas keethi keexanaw ta wozanan qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም ሰሎሞንን እንዲህ አለው፤ “ልጄ ሆይ፤ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤት ለመሥራት በልቤ ዐስብ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም አለው፤ “ልጄ ሆይ፥ እኔ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ክብር ቤተ መቅደስ ለመሥራት በልቤ አስቤ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ ድማ በሎ፦ “ሰሎሞን ወደይ! ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤተ መቕደስ ክሰርሕ ብልበይ ሓሲበ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ ንወዱ ሰሎሞን በሎ፡ ኣነ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ቤት ክሰርሓሉ ብልበይ ሐሲበ ነበርኩ።