1 Chronicles 22:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቃል እግዚኣብሄር ግና ናባይ መጺኡ፡ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፡ ዓበይቲ ውግኣትውን ኣካይድካ። ኣብ ቅድሚ ኣዒንተይ ኣብ ምድሪ ብዙሕ ደም ስለ ዘፍሰስካ፡ ንስመይ ቤት ዘይትሃንጽ ትኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፦ እጅግ ብዙ ደም አፍስሰሃል፤ ታላቅም ሰልፍ አድርገሃል፤ በፊቴም በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ። እጅግ ደም አፍስሰሃል፥ ታላቅም ሰልፍ አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን የጌታ ቃል እንዲህ ሲል ወደ እኔ መጣ፦ ‘እጅግ ደም አፍስሰሃል፥ ታላቅም ውግያ አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም አፍስሰሃልና ለስሜ ቤት አትሠራም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳ ቃላይ ታና፥ ‘ኔን ዳሮ ሱ ጉሳዳ፤ ቃይ ዳሮ ኦላካ ኦለታዳ። ኔን ሀ ሳኣ ቦላን ታ ስንን ዳሮ ሱ ጉሴዳ ድራዉ፥ ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Godaa k'aalay taana, ‹Neeni daro suutsaa gussaadda; k'ay daro olaakka olettaadda. Neeni ha sa'aa bollan ta sintsan daro suutsaa gusseedda diraw, ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'akka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Godaa Xoossaa qaalay tana, ‹Neni daro suuth gussadasa; daro olakka olettadasa; neni sa7a bolla ta sinththan daro suuth gussida gishshas neni taas Keeththe keexxana mala koykke› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳ ጾሳ ቃላይ ታና፥ ‹ኔኒ ዳሮ ሱ ጉሳዳሳ፤ ዳሮ ኦላካ ኦሌታዳሳ፤ ኔኒ ሳኣ ቦላ ታ ሲንን ዳሮ ሱ ጉሲዳ ጊሻስ ኔኒ ታስ ኬ ኬጻና ማላ ኮይኬ› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ጎዳ ቃላይ፥ ‘ኔኒ ዳሮ ሱ ጉሳዳሳ፤ ዳሮ ኦላ ኦለታዳሳ። ኔኒ ሀ ሳኣ ቦላ ታ ስንን ዳሮ ሱ ጉስዳ ግሾ ታ ሱንስ ኬ ኬፃካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, Godaa qaalay, ‘Neeni daro suuthi gussadasa; daro ola oletadasa. Neeni ha sa7aa bolla ta sinthan daro suuthi gussida gisho ta sunthaas keethe keexaka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ከእግዚአብሔር እንዲህ የሚል ቃል መጣልኝ፤ ‘አንተ ብዙ ደም አፍስሰሃል፤ ብዙ ጦርነትም አድርገሃል፤ በፊቴ በምድር ላይ ብዙ ደም ያፈሰስህ ስለሆነ፣ አንተ ለስሜ ቤት አትሠራልኝም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ግን ‘አንተ ብዙ ሰው ገድለሃል፤ በብዙ ጦርነቶችም ላይ ውጊያ አድርገሃል፤ ብዙ ደም በማፍሰስህም ቤተ መቅደስ እንድትሠራ አልፈቅድልህም’ ብሎኛል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ ‘ንስኻ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፥ ብዙሕ ውግእ ኸዓ ተዋጊእኻ ኢኻ፤ እምበኣርከስ ኣብ ቅድመይ ብዙሕ ደም ኣብ ምድሪ ስለ ዘፍሰስካ፥ ንስመይ ቤተ መቕደስ ኣይትሰርሐለይን ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናባይ መጸ፡ ንስኻ ብዙሕ ደም ኣፍሲስካ፡ ዓበይቲ ውግእ ከኣ ተዋጊእካ ኢኻ፡ እምበኣርሲ ኣብ ቅድመይ ብዙሕ ደም ኣብ ምድሪ ስለ ዘፍሰስካ፡ ንስመይ ቤት ኣይክትሰርሓሉን ኢኻ።