1 Chronicles 23:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ዓምራም፤ ኣሮንን ሙሴን፡ ኣሮን ድማ ነቲ ኣዝዩ ቅዱስ ነገር፡ ንሱን ደቁን ንዘለኣለም ክቕድስ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ትኪ ክለዓል፡ ንዘለኣለም ከገልግልዎን ብስሙ ክባርኽን ተፈልዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእ​ን​በ​ረም ልጆች አሮ​ንና ሙሴ ነበሩ፤ አሮ​ንም ለቅ​ድ​ስተ ቅዱ​ሳን የተ​ቀ​ደሰ ይሆን ዘንድ ተመ​ረጠ፤ እር​ሱና ልጆቹ ለዘ​ለ​ዓ​ለም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያጥ​ኑና ያገ​ለ​ግሉ ነበር፤ በስ​ሙም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይባ​ርኩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእንበረም ልጆች አሮንና ሙሴ ነበሩ፤ አሮንም ከሁሉ በላይ የተቀደሰ ይሆን ዘንድ ተለየ፥ እርሱና ልጆቹ፥ ለዘላለም በእግዚአብሔር ፊት ያጥንና ያገለግል ዘንድ፥ በስሙም ለዘላለም ይባርክ ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእንበረም ልጆች አሮንና ሙሴ ነበሩ፤ አሮንም ከሁሉ በላይ የተቀደሰ እንዲሆን ተለየ፥ እርሱና ልጆቹ፥ ለዘለዓለም በጌታ ፊት እንዲያጥኑና እንዲያገለግሉ፥ በስሙም ለዘለዓለም እንዲባርኩ ተለይተው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አምራማ አቱማ ናናይ አሮናነ ሙሳ። አሮነነ አ ዘረይ ኡባፐ አ ጌሻ ግዴዳዋ ጾሳዉ ዱማያናዳን ዱማቴድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ስንን እጻና ጩዋያናዉ፥ ጾሳዉ ኦናዉነ ጾሳ ሱንን አሳ አንጃናዉ መናዉ ዱማቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Amiraama attuma naanay Aaroonanne Musa. Aaroonenne Aa zeretsay ubbaappe aad'd'o geeshsha gideeddawaa S'oossaw dumayanaadan dummateeddino. Unttunttu Med'inaa Godaa sintsan is'aanaa c'uwayanaw, S'oossaw ootsanawunne S'oossaa suntsan asaa anjjanaw med'inaw dummateeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amiraame attuma nayti Aaroonenne Muse; Aarooneynne iza zereththati Xoossa Keeththan go7ettiza miishshata mernaas dummasana mala, Xoossas yarsho shiishshana mala, Xoossa sinththan haggazana malanne iza sunththan deraa mernaas anjjana mala dummatida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሚራሜ ኣቱማ ናይቲ ኣሮኔኔ ሙሴ፤ ኣሮኔይኔ ኢዛ ዜሬቲ ጾሳ ኬን ጎኤቲዛ ሚሻታ ሜርናስ ዱማሳና ማላ፥ ጾሳስ ያርሾ ሺሻና ማላ፥ ጾሳ ሲንን ሃጋዛና ማላኔ ኢዛ ሱንን ዴራ ሜርናስ ኣንጃና ማላ ዱማቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አንባራማ አደ ናይት አሮናነ ሙሰ። አሮንነ እያ ኮቻይ ኡባፈ ጌሽ ግዳና መላ ዱማትዶሶና። ኤንቲ ጎዳ ስንን እፃነ ጩይሳናዉ፥ ጎዳስ ኦናዉነ ጎዳ ሱንን አሳ አንጃናዉ መርናዉ ዱማትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Anbaraama adde nayti Aaronanne Muse. Aaroninne iya kochay ubbaafe geeshshi gidana mela dummatidosona. Enti Godaa sinthan ixaane cuyisanaw, Godaas oothanawunne Godaa sunthan asaa anjanaw merinaw dummatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእንበረም ወንዶች ልጆች፤ አሮን፣ ሙሴ። አሮን የተቀደሰ እንዲሆን ተለየ፤ እርሱና ዘሮቹ ለዘላለም ቅዱስ የሆኑትን ነገሮች እንዲቀድሱ፣ በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፣ በፊቱ እንዲያገለግሉና በስሙም ለዘላለም እንዲባርኩ ተለዩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቀዓት የበኲር ልጅ ዓምራም፥ የአሮንና የሙሴ አባት ነበር፤ አሮንና ዘሮቹ ለዘለቄታው ለንዋያተ ቅድሳት ኀላፊዎች እንዲሆኑ፥ እግዚአብሔርን በማምለክ ሥነ ሥርዓት ላይ ዕጣን እንዲያጥኑ፥ እግዚአብሔርን እንዲያገለግሉና በስሙም ሕዝቡን እንዲባርኩ ተለይተው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እንበረም ኣሮንን ሙሴን ነበሩ፤ ኣሮንውን ካብ ኵሉ ንላዕሊ ዝተቐደሰ ክኽውን ተፈለየ። ንሱን ደቁን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ዕጣን ክዓጥኑን ከገልግልዎን ብስሙውን ንዘለኣለም ክባርኹን ምሩፃት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ዓምሪም አሮንን ሙሴን እዮም። ኣሮን ድማ ነቲ ቅዱስ ቅዱሳን ኪቕድስ ተፈልየ፡ ንሱን ደቁን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ዕጣን ኬዕርጉን ኬገልግልዎን ብስሙውን ንዘለኣለም ኪባርኹን እዮም።

Recommended Reading