1 Chronicles 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ደቂ ኬብሮን፤ ኤርያስ ቀዳማይ፡ ኣማርያ ካልኣይ፡ ያሃዚኤል ሳልሳይ፡ የካምዓም ድማ ራብዓይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኬብሮን ልጆች አለቃው ኢያኤርያ፥ ሁለተኛው አማርያ፥ ሦስተኛው ኢያዝሔል፥ አራተኛው ኢያቄምያስ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኬብሮን ልጆች አለቃው ይሪያ፥ ሁለተኛው አማርያ፥ ሦስተኛው የሕዚኤል፥ አራተኛው ይቅምዓም ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኬብሮን ልጆች አለቃው ይሪያ፥ ሁለተኛው አማሪያ፥ ሦስተኛው የሕዚኤል፥ አራተኛው ይቅምዓም ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ከብሮነ ናአይ ባይራይ ይሪያ፤ ላኤን አማርያ፤ ሄዘን ያሃዝኤላ፤ ኦይደን ይቃምኣማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kebroone na'ay bayiray Yiriiya; laa"entsuu Amaariyaa; heezzentsuu Yahaazi'eela; oyddentsuu Yik'ami'aama.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kebroone naytappe bayrazi Yiriya, nam7anththozi Amaariya, heedzdzanththozi Yahazi7eele, oydanththozi Yoqima7aame.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኬብሮኔ ናይታፔ ባይራዚ ዪሪያ፥ ናምኣንዚ ኣማሪያ፥ ሄንዚ ያሃዚኤሌ፥ ኦይዳንዚ ዮቂማኣሜ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ከብሮና ናአይ ባይራይ ይርያ፤ ካሎይ አማረ፤ ሄንይ ያሀዝኤላ፤ ኦይዳንይ ያቅምኣማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kebroona na7ay bayray Yiriya; kaaloy Amaare; heedzanthoy Yahazi7eela; oyddanthoy Yaqim7aama.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኬብሮን ወንዶች ልጆች፤ የመጀመሪያው ይሪያ፣ ሁለተኛው አማርያ፣ ሦስተኛው የሕዚኤል፣ አራተኛው ይቅምዓም ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኬብሮንም ልጆች አለቃ ይሪያ፥ ሁለተኛው አማርያ፥ ሦስተኛው ያሕዚኤልና አራተኛው ይቃምዓም ተብለው የሚጠሩ አራት ወንዶች ልጆች ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ኬብሮን፦ ዋና ይሪያ፥ ካልኣይ ኣማርያ፥ ሳልሳይ የሕዚኤል፥ ራብዓይ ይቅምዓም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ሔብሮን፡ የሪያ እቲ ዋና፡ ኣማርያ እቲ ኻልኣይ፡ ያሓዚኤልእቲ ሳልሳይ፡ ይቃምዓም ድማ እቲ ራብዓይ።