1 Chronicles 23:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚኣቶም ደቂ ሌዊ ከም ቤት ኣቦታቶም እዮም። ነቶም ዕዮ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ዚሰርሑ ርእስታት ስድራ ቤት ከኣ ከም ቍጽሪ ኣስማት ከም ድምጾም እተቘጽሩ፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመትን ልዕሊኡን ኰይኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርን ቤት አገልግሎት በሠሩ ከሃያ አምስት ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ በነበሩ በእያንዳንዳቸው በስማቸው በተቈጠሩት ላይ የአባቶች ቤት አለቆች የሆኑት በየአባቶቻቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርን ቤት አገልግሎት በሠሩ ከሀያ ዓመት ዕድሜ ጀምሮ ወደ ላይ በነበሩ በእያንዳንዳቸው በስማቸው በተቆጠሩት ላይ የአባቶች ቤት አለቆች የሆኑት በየአባቶቻቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታን ቤት አገልግሎት በሠሩ ዕድሜአቸው ሀያ ዓመትና ከዚያም ላይ በነበሩ በእያንዳንዳቸው በስማቸው በተቆጠሩት ላይ የአባቶች ቤት አለቆች የሆኑት በየአባቶቻቸው ቤት የሌዊ ልጆች እነዚህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሌዊያ የለታን ባረንቱ ዛርያንነ ጎለን ባረንቱ ሱንን ማዝጋበቴዳዋንቱ ሀዋንታ፤ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ ሌዊያ ዛራቱ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Leewiyaa yeletaan barenttu zariyaaninne gollen barenttu suntsan mazggabetteeddawanttu hawantta; laatamu laytsanne hewaappe bollanna de'iyaa Leewiyaa zaratuu ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haytanti ubbay baso asataninne ba zarkketan xeygettida; Lewe zareti issoy issoy ba sunththan mazgabettida; isttas layththay nam7u tammanne hessafe bolla gididayti Xoossa Keeththan ooththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይታንቲ ኡባይ ባሶ ኣሳታኒኔ ባ ዛርኬታን ጼይጌቲዳ፤ ሌዌ ዛሬቲ ኢሶይ ኢሶይ ባ ሱንን ማዝጋቤቲዳ፤ ኢስታስ ላይይ ናምኡ ታማኔ ሄሳፌ ቦላ ጊዲዳይቲ ጾሳ ኬን ኦቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሌወ የለታን ባንታ ኮቻንነ ሶ አሳን ባንታ ሱንን ማዝጋበትዳ ሌወ ኮቻት ሀይሳታ። ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ ሌወ ኮቻት ኡባይ ጎዳ ፆሳ ኬን ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Leewe yeletan banta kochaaninne soo asan banta sunthan mazgabetida Leewe kochati haysata. Laythi laatamanne iyape bolla gidida Leewe kochati ubbay Godaa Xoossaa keethan oothidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ እነዚህ የቤተ ሰቡ አለቆች ሆነው እያንዳንዳቸው በየስማቸው ተመዝግበው የተቈጠሩት የሌዊ ዘሮች ናቸው፤ ዕድሜያቸውም ሃያና ከዚያ በላይ የሆናቸው በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የሚያገለግሉ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንግዲህ እነዚህ ሁሉ በየጐሣቸውና በየቤተሰባቸው የተዘረዘሩት የሌዊ ዘሮች ሲሆኑ፥ እያንዳንዳቸው በየስማቸው ተጠቅሰዋል። ኻያ ዓመት የሞላው ወይም ከዚያ በላይ የሆነው እያንዳንዱ የሌዊ ዘር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ ባለው ሥራ ድርሻ ነበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዚኣቶም በብማይ ቤት ኣቦታቶም፥ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታት ነበሩ። ዕድሜኣቶም ልዕሊ ዕስራ ዓመት ዝኾኑ ኣብ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ይሰርሑ ነበሩ። ኵሎም በብስሞም ኣብ መዝገብ ዝተፅሓፉ ደቂ ሌዊ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚኣቶም በብማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታት፡ ካብ ደቂ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ዘበሉ፡ ኣብቲ ዕዮ ኣገልግሎት ቤት እግዚኣብሄር ዚዐዩ ዝነበሩ፡ በብርእሶም ተሰምዮም ብጽሕፈት እተቘጽሩ ደቂ ሌዊ እዮም።