1 Chronicles 23:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብዚኦም ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ዕዮ ቤት እግዚኣብሄር ኪቕጽሉ ነበሮም። ሽዱሽተ ሽሕ ድማ መኮንናትን ዳያኑን ነበሩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከእነዚህም ውስጥ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ የሚያሠሩት ሃያ አራት ሺህ ነበሩ፤ ስድስቱ ሺህም ጻፎችና ፈራጆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእነዚህም ውስጥ የእግዚአብሔርን ቤት ሥራ የሚያሠሩት ሀያ አራት ሺህ ነበሩ፤ ስድስቱ ሺህም አለቆችና ፈራጆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእነዚህም ውስጥ የጌታን ቤት ሥራ የሚሠሩት ሀያ አራት ሺህ ነበሩ። ስድስቱ ሺህም አለቆችና ፈራጆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋንቱ ግዶፐ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያዉ አዎትያ ላታማነ ኦይዱ ሻአቱዋ ካቲ ዎዳ። ቃይ ካፓቱዋነ ፕርዳ የለታቱዋ ኡሱፑን ሻአቱዋ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawanttu giddoppe Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaw aawotiyaa laatamanne oyddu sha"atuwaa kaatii wotseedda. K'ay kaappatuwaanne pirddaa yeletatuwaa usuppun sha"atuwaa wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haytanttafe 24,000 Xoossaa Keeththa ooso kaaletti xeellana mala aawateth isttas immides; qasse 6,000 asatas shuumetanne pirda daannata histti woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይታንታፌ 24,000 ጾሳ ኬ ኦሶ ካሌቲ ጼላና ማላ ኣዋቴ ኢስታስ ኢሚዴስ፤ ቃሴ 6,000 ኣሳታስ ሹሜታኔ ፒርዳ ዳናታ ሂስቲ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታፈ ጎዳ ኬ አዋተን አይስያ 24,000 ሌወታ ካዎይ ዎስ፤ 6,000 ሌወታ ሀላቃታነ ፕርዳ ዳይናታ ኦድ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Entafe Godaa keetha aawatethan aysiya 24,000 leeweta kawoy wothis; 6,000 leeweta halaqatanne pirda daynnata oothidi wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊትም እንዲህ አለ፤ “ከእነዚህ መካከል ሃያ አራቱ ሺሕ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሥራ ይቈጣጠሩ፤ ስድስቱ ሺሕ ደግሞ ሹሞችና ዳኞች ይሁኑ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡ ከእነርሱ ኻያ አራት ሺህ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን የቤተ መቅደስ ሥራ እንዲያሠሩ መደባቸው፤ ስድስት ሺህ የሚሆኑትን ባለሥልጣኖችና ዳኞች ሆነው እንዲሠሩ መደባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ከዓ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ከመሓድሩ፥ ሽዱሽተ ሽሕ ኣሕሉቕን ፈራዶን ክኾኑ መረፆም።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ከኣ በለ፡ ካብ እዚኣቶም ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነቶ ዕዮ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኪሐልዮሉ፡ ሹድሽተ ሽሕ ከኣ ሓላቑን ፈረድትን ኪዀኑ፡