1 Chronicles 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ሺሜይ፤ ሸሎሚትን ሓሲኤልን ካራንን ሰለስተ። እዚኣቶም ርእስታት ስድራ ላዓዳን እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰሜኢ ልጆች ሰሎሚት፥ ሐዝኤል፥ ሐራን ሦስት ነበሩ። እነዚህ የለያአዳን አባቶች ቤቶች አለቆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰሜኢ ልጆች ሰሎሚት፥ ሐዝኤል፥ ሐራን ሦስት ነበሩ። እነዚህ የለአዳን አባቶች ቤቶች አለቆች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰሜኢ ልጆች ሰሎሚት፥ ሐዝኤል፥ ሐራን ሦስት ነበሩ። እነዚህ የለአዳን አባቶች ቤቶች አለቆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽምአ አቱማ ናናይ ሄዛቱ ሻሎሞታ፥ ሀዚኤላነ ሃራና፤ ሀዋንቱ ላእዳና ያራቶ ካፓቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shim"a attuma naanay heezzatuu Shalomoota, Hazii'eelanne Haaraana; hawanttu La'idaana yaratoo kaappatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shim7e attuma nayti heedzdza; isttika Shalomite, Hazi7eelenne Haaraane; heyti Laadaane zarkketas halaqata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሺምኤ ኣቱማ ናይቲ ሄ፤ ኢስቲካ ሻሎሚቴ፥ ሃዚኤሌኔ ሃራኔ፤ ሄይቲ ላዳኔ ዛርኬታስ ሃላቃታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳመአ ሄ አደ ናይት ሳሎሞታ፥ ሀዝኤላነ ሀራና፤ ሀይሳቲ ላእዳነ ያራ ሀላቃታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Same7a heedzu adde nayti Salomoota, Hazi7eelanne Harana; haysati La7idane yaraa halaqata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰሜኢ ወንዶች ልጆች፤ ሰሎሚት፣ ሐዝኤል፣ ሐራን፤ በአጠቃላይ ሦስት ናቸው። እነዚህ የለአዳን ቤተ ሰብ አለቆች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሺምዒም ሸሎሞት፥ ሐዚኤልና ሃራን ተብለው የሚጠሩ ሦስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፥ እነዚህ ሁሉ የላዕዳን ዘሮች ለሆኑት ጐሣዎች አለቆች ነበሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሜኢ ሰለስተ ደቂ ነበርዎ፦ ሸሎሞት፥ ሓዝኤል፥ ሓራን። እዚኣቶም ዋናታት ናይ ለኣዳን ማይ ቤት ኣቦታት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ሺምዒ፡ ሸሎሞትን ሓዚኤልን ሃራንን፡ ሰለስተ። እዚኣቶም ዋናታት ናይ ላዕዳን ማይ ቤት ኣቦታት እዮም።