1 Chronicles 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ብዕጫ ተኸፋፈሉ። ኣመሓደርቲ መቕደስን ኣመሓደርቲ ቤት ኣምላኽን ካብ ደቂ ኤልኣዛርን ካብ ደቂ ኢታማርን እዮም ነይሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የንዋያተ ቅዱሳቱና የእግዚአብሔር ቤት አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የመቅደሱና የእግዚአብሔር አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከአልዓዛርና ከኢታምርም ልጆች መካከል የመቅደሱና በእግዚአብሔር የተሾሙ አለቆች ነበሩና እነዚህና እነዚያ እንዲህ በዕጣ ተመደቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልኣዛራ ያራቱ ግዶንነ እታማራ ያራቱ ግዶን ጌሻ ጎልያዉ ካፓቱነ ጾሳ ኦሶ ካፓቱ ደእያ ድራዉ፥ ሀዋንቱነ ህንኮቱነ ኪታ ሳማን ሻኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
El"aazara yaratuu giddoninne Itaamaara yaratuu giddon Geeshsha Golliyaw kaappatuunne S'oossaa oosoo kaappatuu de'iyaa diraw, hawanttunne hinkkotuunne kiitaa saaman shaakkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossa Keeththaa kaaleththizaytinne Xoossa cimati El7ezeere zareta giddoninne Itamaare zareta giddon diza gishshas oonakka maaddontta oosoza saaman shaakkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኬ ካሌዛይቲኔ ጾሳ ጪማቲ ኤልኤዜሬ ዛሬታ ጊዶኒኔ ኢታማሬ ዛሬታ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ኦናካ ማዶንታ ኦሶዛ ሳማን ሻኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አላዛራ ያራታ ግዶንነ እታማራ ያራታ ግዶን ፆሳ ኬ ሀላቃትነ ፆሳ ኦሱዋስ በሲያ ሀላቃት ደእያ ግሾ ኦሶይ ኤንታዉ ሳማን ሻከቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Alaazara yarata giddoninne Itamaara yarata giddon Xoossa keetha halaqatinne Xoossa oosuwas bessiya halaqati de7iya gisho oosoy entaw saaman shaaketees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአልዓዛርና ከኢታምር ዘሮች መካከል የመቅደሱ ሹማምትና የእግዚአብሔር ሹማምት ስለ ነበሩ፣ ያለ አድልዎ በዕጣ ለዩአቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአልዓዛርና በኢታማር ዘሮች መካከል የቤተ መቅደስ ባለሥልጣኖችና መንፈሳውያን መሪዎች ይገኙ ስለ ነበር፥ የሥራ መደብ ክፍፍል የሚደረገው በዕጣ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ ኣልኣዛር ኮነ ኻብ ደቂ ኢታምር መመሓደርቲ ቤተ መቕደስን ኣገልገልቲ እግዚኣብሄርን ነበሩሞ፥ እዚኣቶምን እቲኣቶምን ብዕፃ ተመደቡ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቂ ኤልኣዛር ኰነ፡ ካብ ደቂ ኢታማር ኰነ ሹማምቲ መቕደስን ሹማምቲ ኣምላኽን ነበሩ እሞ፡ ስለዚ እዚኣቶም ምስ እቲ እቶም ብዕጭ ተመቕሉ።