1 Chronicles 27:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ካልኣይ ወርሒ ድማ ዶዳይ ኣሆሃዊ ነበረ፣ ካብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ሓለቓ ሚቅሎት ነበረ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ እውን ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሁለተኛውም ወር ክፍል ላይ የኤቲ ልጅ ዶድያ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሚኮሎት አለቃ ነበር፤ በእርሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሁለተኛውም ወር ክፍል ላይ አሆሃዊው ዱዲ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሁለተኛውም ወር ባለው ክፍል ላይ አሆሃዊው ዱዲ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላኤን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ አሆህያ ዶዳያ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ። አፐ ካልያዌ ምቅሎታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laa"entso aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Ahoohiyaa Dodaaya; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee. Aappe kaalliyaawe Mik'iloota.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nam7anththo aginan ooththiza buttezas alaafey Ahihohe dere as Doodeya; iza buttezan 24,000 asi dees; ha butteza izappe garsara kaaleththizay Miqiloote.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናምኣን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ኣሂሆሄ ዴሬ ኣስ ዶዴያ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ፤ ሃ ቡቴዛ ኢዛፔ ጋርሳራ ካሌዛይ ሚቂሎቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምአን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ አሆሀ አድያ ዶዳያ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ። ሄ ጩጋ ካለያ ናምአን ሀላቃይ ምክሎታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nam7antho ageenan keyiya cugaa kaalethey Ahoha addiya Dodaya; iya cugan 24,000 asi de7ees. He cugaa kaalethiya nam7antho halaqay Mikloota.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በሁለተኛው ወር፣ የክፍለ ጦሩ የበላይ አዛዥ አሆሃዊው ዱዲ ሲሆን፣ የዚሁ ክፍል መሪ ደግሞ ሚቅሎት ነው፤ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር “የእስራኤልን ሕዝብ እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ” ሲል በሰጠው የተስፋ ቃል መሠረት ንጉሥ ዳዊት ዕድሜአቸው ከኻያ ዓመት በታች የሆኑትን በሕዝብ ቈጠራ ውስጥ አላስገባቸውም ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብኻልአይቲ ወርሒ፥ እቲ ኣሆሃዊ ዱዲ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ። ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ድማ ነበርዎ። ሚቅሎት ከዓ ሹም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊ እቲ ኽፍሊ ናይ ካልኣይቲ ወርሒ ድማ ዶዳይ እቲ ኣሖሓዊ ምስ ክፍሉ። ሚቅሎት ሹም ነበረ፡ እቶም ክፍሉ ኸኣ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።