1 Chronicles 28:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ተጠንቀቑ፤ እግዚኣብሄር ነቲ መቕደስ ቤት ክትሰርሑ ሓሪዩኩም እዩ እሞ፤ ኣጆኻ ግበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም፥ እነሆ፥ ጌታ ለመቅደስ የሚሆን ቤትን እንድትሠራ መርጦሃልና በርትተህ በቈራጥነት ፈጽመው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእካ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ መና ጎዳይ ኔና ዶሬዳዋ ዶጎፓ። ምናደ ኪታ ኪተታ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"ikka Geeshsha Golliyaa kees's'anaw Med'inaa Goday neena dooreeddawaa dogoppa. Minnaade kiitaa kiiteta» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa keeth keexxanaas GODAY nena dooridayssa dogoppa; minnada oosoza ooththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳ ኬ ኬጻናስ ጎዳይ ኔና ዶሪዳይሳ ዶጎፓ፤ ሚናዳ ኦሶዛ ኦ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ኬ ኬፃና መላ ጎዳይ ነና ዶርዳይሳ ዶጎፓ፤ ኦሶ ኡባ ምናዳ ኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa keetha keexana mela Goday nena dooridaysa dogopa; ooso ubbaa minnada ootha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለመቅደስ የሚሆን ቤት እንድትሠራ እግዚአብሔር የመረጠህ መሆኑን አሁንም ዐስብ፤ በርትተህም ሥራ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቤተ መቅደሱን ትሠራለት ዘንድ እግዚአብሔር አንተን እንደ መረጠህ አትዘንጋ፤ አሁንም በርትተህ በቈራጥነት ሥራው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ ኣስተውዕል፦ ንመቕደስ እትኸውን ቤት ክትሰርሕ ሓርዩካ እዩ እሞ፥ ጠንኪርካ ስራሕ።”
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂስ ተመልከት፡ ንመቕደስ እትኸውን ቤት ክትሰርሕ ሐርዩካ እዩ እሞ፡ ጽናዕን ስራሕን።