1 Chronicles 29:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዓቢ ሓጐስ በሊዑን ሰተየን። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊት ድማ ንኻልኣይ ግዜ ንጉስ ገበርዎ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ሊቃነ ኣመሓዳሪ፡ ንጻዶቅ ድማ ካህን ጌሮም ቀብእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በእግዚአብሔር ፊት በሉ፥ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ለእግዚአብሔር ቀቡት፤ ሳዶቅም በካህናት ላይ ተሾመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በእግዚአብሔር ፊት በሉ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም አለቃ ይሆን ዘንድ ለእግዚአብሔር ቀቡት፥ ሳዶቅንም ካህን ይሆን ዘንድ ቀቡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በጌታ ፊት በሉ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም ልዑል እንዲሆን ለጌታ ቀቡት፥ ሳዶቅንም ካህን እንዲሆን ቀቡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ሄ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ሎይ ናሸትደ፥ ሜዳነ ኡሼዳነ። ያቲደ አሳይ ካትያ ዳዊታ ናኣ ሶሎሞና ላኤንዋ ዛይትያ ኦኪደ፥ አ ካዉተን ምንሴዳ። ጻዶቃካ ቄሰ ግዳናዳን መና ጎዳ ስንን ኦኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay he gallassi Med'inaa Godaa sintsan loytsi nashettidde, meeddanne usheeddanne. Yaatiide Asay Kaatiyaa Daawita na'aa Solomona laa'entsuwaa zayitiyaa okkiide, Aa kawutetsan miniseedda. S'aadook'akka k'eese gidanaadan Med'inaa Godaa sintsan okkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asay he gallas GODAA sinththan keehippe ufayettishe midessinne uyides; histtidi asay kawo Dawite naa Solomooney kawotidayssa nam7anththo qonccera erida; izi deraa ayssana mala Godaa Xoossa sinththan zayten tiyda; Saadooqekka isttas qeese gidana mala GODAA sinththan tiyda.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳይ ሄ ጋላስ ጎዳ ሲንን ኬሂፔ ኡፋዬቲሼ ሚዴሲኔ ኡዪዴስ፤ ሂስቲዲ ኣሳይ ካዎ ዳዊቴ ና ሶሎሞኔይ ካዎቲዳይሳ ናምኣን ቆንጬራ ኤሪዳ፤ ኢዚ ዴራ ኣይሳና ማላ ጎዳ ጾሳ ሲንን ዛይቴን ቲይዳ፤ ሳዶቄካ ኢስታስ ቄሴ ጊዳና ማላ ጎዳ ሲንን ቲይዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ሄ ጋላስ ጎዳ ስንን ዳሮ ኡፋይትድ ምስነ ኡይስ። ያትድ አሳይ ካዋ ዳዊታ ናኣ ሶሎሞነ ናምአን ዛይተ ትይድ እያ ካዎተን ምንስ። ሳዶቃ ካህነ ግዳና መላ ጎዳ ስንን ትይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay he gallas Godaa sinthan daro ufaytidi misinne uyis. Yaatidi asay kawa Dawita na7aa Solomone nam7antho zayte tiyidi iya kawotethan minthis. Saadoqa kahine gidana mela Godaa sinthan tiyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያችም ዕለት በእግዚአብሔር ፊት በታላቅ ደስታ በሉ፤ ጠጡም። ከዚያም የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ንጉሥ መሆኑን ለሁለተኛ ጊዜ በይፋ ዐወቁ፤ ገዥ እንዲሆንም በእግዚአብሔር ፊት ቀቡት፤ ሳዶቅንም ካህናቸው እንዲሆን ቀቡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ በዚያን ቀን በእግዚአብሔር ፊት እየበሉና እየጠጡ እጅግ ደስ ተሰኙ። ለሁለተኛ ጊዜም ሰሎሞን ንጉሥ መሆኑን አረጋገጡ፤ በእግዚአብሔር ስም ቀብተው ንጉሣቸው አደረጉት፤ ሳዶቅንም ቀብተው ካህናቸው አደረጉት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክበልዑን ክሰትዩን እንተለዉ የመና ተሓጕሶም ነበሩ። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊትውን ካልኣይ ጊዜ ኣንገስዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከዓ ሰሎሞን ንጉስ ክኸውን ሳዶቅውን ካህን ክኸውን ቀብእዎም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዓብዪ ሓጐስ በልዑን ሰተዩን። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊትውን ካልኣይ ጊዜ ኣንገስዎ። ንእኡ መስፍን ንእግዚኣብሄር ኪኸውን ንጻዶቅውን ካህን ኪኸውን ቀብእዎም።