1 Chronicles 29:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ኵሉ ግዝኣቱን ስልጣኑን ኣብ ልዕሊኡን ኣብ ልዕሊ እስራኤልን ኣብ ልዕሊ ኵለን መንግስታት ሃገራትን ዝሓለፈ ዘመንን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኀይሉ ሁሉ በእርሱም፥ በእስራኤልም፥ በምድርም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት ዘመናት ተጽፈዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኃይሉ ሁሉ በእርሱም በእስራኤልም በአገሮችም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት ዘመናት ተጽፈዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኃይሉ ሁሉ በእርሱም በእስራኤልም በአገሮችም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት የታሪክ ክሰስተቶች ተጽፈዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ዎት ሞዴደንቶነ እ ዋኔዳ ዎልቃማ አሳኮ፥ እ ሀኔዳባይ፥ እስራኤልያ አሳይነ ሄራን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ሀኔዳባይ ሄ ማጻፋቱዋን ጻፈት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I woot mooddeeddenttonne I waaneedda wolk'k'aama asaakko, I haneeddabay, Israa'eeliyaa asaynne heeraan de'iyaa kawutetsatuu ubbay haneeddabay he mas'aafatuwan s'aafetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi wostti haaridaakko, izi waanida wolqqama asakko, izi ay hanidaakko, Isra7eele asaynne heeran diza kawoteththati ubbay ay hanidaakko he maxaafatan xaafetti dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ዎስቲ ሃሪዳኮ፥ ኢዚ ዋኒዳ ዎልቃማ ኣሳኮ፥ ኢዚ ኣይ ሃኒዳኮ፥ ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ሄራን ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኣይ ሃኒዳኮ ሄ ማጻፋታን ጻፌቲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ዋት ሃርዳኮ፥ ዋንዳ ዎልቃማ አሴኮ፥ እ ኦዳባይ፥ እስራኤለ አሳይነ ሄራን ደእያ ካዎተት ኡባይ ሀንዳባይ ሄ ማፃፋታን ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I waati haaridako, waanida wolqaama aseeko, I oothidabay, Isra7eele asaynne heeran de7iya kawotethati ubbay hanidabay he maxaafatan xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተጻፈውም በሥልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ ከፈጸማቸው ዝርዝር ጕዳዮችና በዙሪያው ከከበቡት፣ ከእስራኤልና ከሌሎች አገር መንግሥታት ታሪክ ጋር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት እንዴት እንዳስተዳደረ፥ ምን ያኽል ኀይል እንደ ነበረውና በእርሱ፥ በእስራኤልና በዙሪያ ባሉት ነገሥታት ላይ ስለ ደረሰባቸው ነገር ሁሉ በእነዚሁ መጻሕፍት ተመዝግቦ ይገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብዝ ታሪኽ እዙይ፥ ዳዊት ከመይ ገይሩ ኸም ዝገዝአን፥ ሓያል ከም ዝነበረን፥ እቲ ንእኡን ንእስራኤልን ንዅለን እተን ኣብ ዙርያኡ ዝነበራ መንግስታት ዝበፅሖም ኵነታትን ተፅሒፉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስ ብዘሎ ምግዛኡን መንፍዓቱን እቲ ንእኡን ንእስራኤልን ንናይ ኲለን ሃገራት መንግስትታትን ዝበጽሖም ኲነታትን ተጽሒሩ ኣሎ።