1 Chronicles 3:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ሸጋንያ ድማ፤ ሸማያ፡ ደቂ ሸማያ ድማ። ሃቱስን ኢግዓልን ባርያህን ኔርጃን ሻፋትን ሽዱሽተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሴኬንያም ልጅ ሰማዕያ ነበረ። የሰማዕያም ልጆች ሐጡስ፥ ኢዮሔል፥ ቤርያሕ፥ ነዋድያ፥ ሳፌጥ ስድስት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሴኬንያም ልጅ ሸማያ ነበረ። የሸማያም ልጆች ሐጡስ፥ ይግኣል፥ ባርያሕ፥ ነዓርያ፥ ሻፋጥ ስድስት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሴኬንያም ልጅ ሸማያ ነበረ። የሸማያም ልጆች ሐጡስ፥ ይግዓል፥ ባርያሕ፥ ነዓርያ፥ ሻፋጥ ስድስት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሻካንያዉ ኡሱፑን ናናይ ደኤ፤ ሻማእያ ግያ አ ናአይነ ናኣ ናናቱ፥ ሀጹኡሻ፥ ይግኣላ፥ ባርያሀ፥ ናኣርያነ ሻፋጻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shakaaniyaw usuppun naanay de'ee; Shamaa'iyaa giyaa Aa na'aynne na'aa naanatuu, Has's'uusha, Yigi'aala, Bariyaaha, Na'aariyaanne Shafaas'a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shakaaniyaykka Shama7e yelides; Shama7ey Haxushe, Yigi7aale, Baaryahe, Narayanne Saafaaxe geetettizayta 5 attuma nayta yelides; Shakaaniya zereththati kumeththi usuppuna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሻካኒያይካ ሻማኤ ዬሊዴስ፤ ሻማኤይ ሃጹሼ፥ ዪጊኣሌ፥ ባርያሄ፥ ናራያኔ ሳፋጼ ጌቴቲዛይታ 5 ኣቱማ ናይታ ዬሊዴስ፤ ሻካኒያ ዜሬቲ ኩሜ ኡሱፑና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳካና ናአይ ሻማያ። ሻማያ ናይት እቻሻት ሀፁሳ፥ ይግኣላ፥ ባርሀ፥ ናአራነ ሻፋፃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sakana na7ay Shamaya. Shamaya nayti ichashati Haxusa, Yigi7aala, Bariha, Na7aranne Shaafaxa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሴኬንያ ዘሮች፤ ሸማያና ወንዶች ልጆቹ፤ ሐጡስ፣ ይግአል፣ ባሪያሕ፣ ነዓርያ፣ ሻፋጥ፤ በአጠቃላይ ስድስት ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሸካንያም ሸማዕያን ወለደ፤ ሸማዕያም ሐጡሽ፥ ዩጋል፥ ባሪያሕ፥ ነዓርያና ሻፋጥ ተብለው የሚጠሩትን አምስት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ የሸካያ ትውልድ በድምሩ ስድስት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ወዲ ሴኬንያ ሸማያ ነበረ፤ ደቂ ሸማያ ድማ፥ ሓጡስ ይግኣል ባርያሕ ነዓርያ ሻፋጥ ነበሩ። ኵሎም ሽዱሽተ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ሽካንያ ድማ፡ ሸማዕያ። ደቂ ሸማዕያውን፡ ሓጡሽን ይግኣልን ባርያሕን ነዓርያን ሻፋጥን፡ ሹድሽተ።