1 Chronicles 4:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሲመይ ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ኣወዳትን ሽዱሽተ ኣዋልድን ነበሮ። ኣሕዋቱ ግና ብዙሕ ውሉድ ኣይነበሮምን፡ ኵሎም ዘርኦም ድማ ከም ደቂ ይሁዳ ኣይበዝሑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሰሜኢም ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሰሜኢም አሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሰሜኢም ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽምአዉ ታማነ ኡሱፑን አቱማ ናናይነ ኡሱፑን ማጫ ናናይ ደኢኖ፤ ሽን አ እሻቶ ጮራ ናናይ ባዋ። ይሁዳ ዛራቱዋዳን ስሞና ዛራቱ ጮራትበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shim"aw tammanne usuppun attuma naanaynne usuppun mac'c'a naanay de'iino; shin Aa ishatoo c'ora naanay baawa. Yihudaa zaratuwaadan Simoona zaratuu c'orattibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shim7ey tammanne usuppun attuma naytanne usuppun macca nayta yelides; iza ishati gidikko daro nayta yelibeettenna; hessa gishshas Simoona zarkketi Yuhuda zarkketa mala daribeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሺምኤይ ታማኔ ኡሱፑን ኣቱማ ናይታኔ ኡሱፑን ማጫ ናይታ ዬሊዴስ፤ ኢዛ ኢሻቲ ጊዲኮ ዳሮ ናይታ ዬሊቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ሲሞና ዛርኬቲ ዩሁዳ ዛርኬታ ማላ ዳሪቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳመእ ታማነ ኡሱፑን አደ ናይታነ ኡሱፑን ማጫ ናይታ የልስ። ሽን እያ እሻቲ ዳሮ ናአ የልቦኮና። ይሁዳ ኮቻዳ ስሞና ኮቻይ ዳርቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Same7i tammanne usupun adde naytanne usupun macca nayta yelis. Shin iya ishati daro na7a yelibookona. Yihuda kochaada Simoona kochay daribookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሜኢ ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሯቸውም፤ ስለዚህ ጐሣቸው በሙሉ እንደ ይሁዳ ሕዝብ ብዙ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሺምዒ፥ ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆችን ወለደ፤ ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልወለዱም፤ ስለዚህም የስምዖን ነገድ የይሁዳን ነገድ ያኽል አልበዛም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሜኢ ድማ ዓሰርተ ሽዱሽተ ኣወዳትን ሽዱሽተ ኣዋልድን ነበርዎ። ነቶም ኣሕዋቱ ግና ብዙሓት ውሉድ ኣይነበርዎምን። ዓሌት ስምኦን ከዓ ኽንዲ ዓሌት ይሁዳ ኣይሰሰነን።
Amharic Tigrinya 2011
ሺምዒ ድማ ዓሰርተው ሹድሽተ ኣወዳትን ሹድሽተ ኣዋልድን ነበርዎ። ነቶም ኣሕዋቱ ግና ብዙሕ ውሉድ ኣይነበርዎምን፡ ብዘሎ ዓሌቶም ከኣ ክንዲ ደቂ ይሁዳ ኣይሰሰነን።