1 Chronicles 4:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ገሊኦም ካብ ደቂ ስምዖን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰብኡት ድማ፡ ፔላትያን ንያርያን ረፋያን ዑዚኤልን ደቂ ጂሺ ሹማምንቲ ኰይኖም ናብ ከረን ሰዒር ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሰዔ ልጆች ፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሽዒ ልጆች፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሽዒ ልጆች፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ስሞና ዛራቱዋፐ እቼሹ ጼቱ አሳቱ ሰኢራ ደርያኮ ቤድኖ። ኡንቱንቱ ካፓቱ ፓላጽያ፥ ናኣርያ፥ ራፋያነ ኡዝኤላ፤ ኡንቱንቱ ይሽአ ናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Simoona zaratuwaappe ichcheshu s'eetu asatuu Se'iira Deriyaakko beeddino. Unttunttu kaappatuu Palaas'iyaa, Na'aariyaa, Rafaayanne Uuzi'eela; unttunttu Yishi'a naanaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Simoona zaretappe 500 asati Seyre zumaakko bida; istta halaqati Palaaxiya, Naraya, Erafayanne Uzi7eele; heytantti Yishi7e nayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሲሞና ዛሬታፔ 500 ኣሳቲ ሴይሬ ዙማኮ ቢዳ፤ ኢስታ ሃላቃቲ ፓላጺያ፥ ናራያ፥ ኤራፋያኔ ኡዚኤሌ፤ ሄይታንቲ ዪሺኤ ናይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ስሞና ኮቻፈ እቻሹ ፄቱ አሳይ ሳይረ ዙማ ብዶሶና። ኤንታ ሀላቃት ይሽአ ናይታ ፓላፃ፥ ናራ፥ ራፋያነ ኡዝኤላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Simoona kochaafe ichashu xeetu asay Sayre zuma bidosona. Enta halaqati Yishi7a nayta Palaxa, Naara, Rafayanne Uzi7eela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእነዚሁ አምስት መቶ የሚሆኑ የስምዖን ወገኖች በይሽዒ ልጆች በፈላጥያ፣ በነዓርያ፣ በረፋያና በዑዝኤል ተመርተው የሴይርን ኰረብታማ አገር ወረሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከስምዖን ዘሮች አምስት መቶ የሚሆኑት ወደ ኤዶም ተራራ ሄዱ፤ እነርሱም ይመሩ የነበሩት በዩሽዒ ልጆች በፐላጥያ፥ በነዓርያ፥ በረፋያና በዑዚኤል ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ደቂ ስምኦን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰባት ናብ ደጕዓ ሴይር ከዱ፤ ኣሕሉቖም ከዓ ደቂ ዪሽዒ ፈላጥያን ነዓርያን ረፋያን ዑዝኤልን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ገለ ኻባታቶም ድማ፡ ካብ ደቂ ስምኦን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰባት ናብ ከረን ሰዔር ከዱ፡ ሓላቑኦም ከኣ ደቂ ዪሽዒ ፈላጥያን ነዓርያን ረፋያን ዑዚኤልን እዮም።