1 Chronicles 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ጋድ ድማ ኣብ ምድሪ ባሳን ክሳዕ ሳልጋ ኣብ መንጽሮም ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጋድም ልጆች በባሳን ምድር እስከ ሰልካ ድረስ በአፋዛዣቸው ተቀመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጋድም ልጆች በባሳን ምድር እስከ ሰልካ ድረስ በአፋዛዣቸው ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጋድም ልጆች ከሮቤል ነገድ አጠገብ ባለው በባሳን ምድር እስከ ሰልካ ድረስ ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋደ ዛራቱ ሮቤላ ዛራቱዋፐ ሁጲሳ ባጋን፥ ሳላካ ጋካናዉ ደእያ ባሳነ ጋድያን ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gaade zaratuu Roobeela zaratuwaappe huup'issa baggan, Salaaka gakkanaw de'iyaa Baasaane gadiyaan utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaade zareti Oroobeele zaretappe pudeha baggara biidi Salaaka gakkanaas diza Baasaane biittan dunkaani uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋዴ ዛሬቲ ኦሮቤሌ ዛሬታፔ ፑዴሃ ባጋራ ቢዲ ሳላካ ጋካናስ ዲዛ ባሳኔ ቢታን ዱንካኒ ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋደ ኮቻት ሮቤላ ኮቻታፐ ፑደሀ ባጋን፥ ሳልካ ጋካናዉ ደእያ ባሳነ ቢታን ኡትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gaade kochati Robeela kochatape pudeha baggan, Salka gakanaw de7iya Baasane biittan uttidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጋድ ነገድ ደግሞ ከእነርሱ ቀጥሎ እስከ ሰልካ ድረስ በሚገኘው በባሳን ምድር ኖሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የጋድ ነገድ፥ የሮቤል ነገድ ከሚኖሩበት በስተ ሰሜን ባለው ምድር ይኖሩ ነበር፤ ይህም ምድር በባሳን ውስጥ ሲሆን በስተ ምሥራቅ እስከ ሳለካ ይደርሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ጋድ ድማ ኣብ መንፅር ነገድ ሮቤል ኣብ ምድሪ ባሳን ክሳዕ ሳልካ ተቐመጡ፤
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ጋድ ድማ ኣብ መንጽሮም ኣብ ምድሪ ባሳን ክሳዕ ሳልኮ ተቐመጡ፡