1 Chronicles 5:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ውግእ ካብ ኣምላኽ ስለ ዝዀነ፡ ብዙሓት ተቐተሉ። ክሳብ ስደት ድማ ኣብ ቦታኦም ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰልፉ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበረና ብዙ ሰዎች ተገድለው ወደቁ፤ እስከ ምርኮም ዘመን ድረስ በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰልፉ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበረና ብዙ ሰዎች ተገድለው ወደቁ፤ እስከ ምርኮም ዘመን ድረስ በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰልፉ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበረና ብዙ ሰዎች ተገድለው ወደቁ፤ እስከ ምርኮም ዘመን ድረስ በስፍራቸው ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦላይ ጾሳዋ ግዴዳ ድራዉ፥ ዳራቱ ሀይቄድኖ። ጾኔዳዋንቱ ኦሞዱዋ ዎዲ ጋካናስካ ሄ አሳቱዋ ኮሽያን ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Olay S'oossaawaa gideedda diraw, daratu hayk'k'eeddino. S'ooneeddawanttu omooduwaa wodii gakkanaasikka he asatuwaa kotan utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Olazi Xoossaafe gidida gishshas daroti hayqqida; xoonidayti guyeppe di7eteththa layththi wurana gakkanaas he asata soon uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦላዚ ጾሳፌ ጊዲዳ ጊሻስ ዳሮቲ ሃይቂዳ፤ ጾኒዳይቲ ጉዬፔ ዲኤቴ ላይ ዉራና ጋካናስ ሄ ኣሳታ ሶን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦላይ ፆሳባ ግድዳ ግሾ ዳሮት ሀይቅዶሶና። ድኤተ ዎደይ ጋካናዉ ሄ ቢታን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Olay Xoossaba gidida gisho daroti hayqidosona. Di7etetha wodey gakanaw he biittan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ውጊያው የእግዚአብሔር ስለ ነበር፣ ሌሎችም ብዙ ሰዎች ተገደሉ። እስከ ምርኮ ጊዜ ድረስ ምድሪቱ በእጃቸው ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጦርነቱ እግዚአብሔር የፈቀደው ስለ ነበረ፥ ከጠላት ወገን ብዙ ሰዎችን ገደሉ፤ እነርሱም ራሳቸው ተማርከው እስከ ተወሰዱበት ጊዜ ድረስ በምድሪቱ ላይ መኖራቸውን ቀጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ውግእ ካብ እግዚኣብሄር ነበረ እሞ፥ ብዙሓት ሰባት ተወጊኦም ወደቑ። ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ከዓ ኽሳዕ ዘመን ምርኮ ኣብ ሰፈሮም ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ውግእ ካብ ኣምላኽ ነበረ እሞ፡ ብዙሓት ተወጊኦም ወደቑ። ድሕርዚ ኸኣ እዚኣቶም፡ ክሳዕ ዘመን ምርኮ ኣብ ሰፈሮም ተቐመጡ።