1 Chronicles 6:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ታቦት ምስ ዓረፈ፡ ኣብ ኣገልግሎት ዳዊት ዚሸሞም እዚኣቶም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ታቦቷ በምታርፍበት ጊዜ በእግዚአብሔር ቤት ያቆማቸው የመዘምራን አለቆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ታቦቱ ዐርፎ ከተቀመጠ በኋላ በእግዚአብሔር ቤት ያቆማቸው የመዘምራን አለቆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊትም ታቦቱ ዐርፎ ከተቀመጠ በኋላ በጌታ ቤት ያቆማቸው የመዘምራን አለቆች እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ታቦታ የሩሳላመ አሄዳዋፐ ጉይያን፥ ማዝሙርያ የጻናዳን መና ጎዳዉ ጎለን ሱንዳዋንቱ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Taabootaa Yerusaalame aheeddawaappe guyyiyaan, mazimuriyaa yes's'anaadan Med'inaa Godaw gollen suntseeddawantu hawaappe kaalliide s'aafetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Caaqo Qaala Taabotaa Yerusalaame ehidaappe guye Godaa Xoossa Keeththan mazamure yexxizaytas halaqata shuumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ዬሩሳላሜ ኤሂዳፔ ጉዬ ጎዳ ጾሳ ኬን ዬ ዬጺዛይታስ ሃላቃታ ሹሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ታቦትያ የሩሳላመ ኤህዳፐ ጉየ፥ ጎዳ ኬን ሹምዳ ዛማረታ ሀላቃት ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Taabotiya Yerusalaame ehidaape guye, Godaa keethan shuumida zammaareta halaqati haysafe kaallidi xaafetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታቦቱ ከገባ በኋላ፣ ዳዊት የመዘምራን አለቃ አድርጎ በእግዚአብሔር ቤት የሾማቸው ሰዎች እነዚህ ናቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቃል ኪዳኑ ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም ከመጣ በኋላ ንጉሥ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት ለሚያገለግሉት መዘምራን ኀላፊ የሚሆኑ ሰዎችን ሾመ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ታቦት ኣብ ቤተ መቕደስ ምስ ኣተወ፥ ዳዊት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር መራሕቲ መዝሙር ክኾኑ ዘቖሞም እዚኣቶም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ታቦት ምስ ዐረፈ፡ ዳዊት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር መራሕቲ መዝሙር ኪዀኑ ዘቘሞም ድማ እዚኣቶም እዮም።