1 Chronicles 6:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚኣቶም ኣብ ግዝኣቶም ኣብ ዝርከብ ድፋዖም መሕደሪኦም እዮም፣ ካብ ደቂ ኣሮንን ካብ ዓሌታት ቄሃታውያንን። ዕጫ ንዓኣቶም እዩ ነይሩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማደሪያዎቻቸውም በየሰፈራቸው በየዳርቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ለአሮን ልጆች ለቀዓት ወገኖች አንደኛው ዕጣ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማደሪያዎቻቸውም በየሰፈራቸው በየዳርቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ለአሮን ልጆች ለቀዓት ወገኖች አንደኛው ዕጣ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማደሪያዎቻቸውም በየሰፈራቸው በየዳርቻቸው እነዚህ ናቸው፤ አንደኛው ዕጣ የወጣው ለአሮን ልጆች ለቀዓት ወገኖች ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮና ዛራቱ ባረንቱ ዛዋ ግዶን ደአናዉ ኡንቱንቱ ኡተዳን ኡንቱንቶ እመቴዳ ሳአቱ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋንታ። ቃሃታ ያራቱ ኮይሮ ሳማ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroona zaratuu barenttu zawaa giddon de'anaw unttunttu utetsaadan unttunttoo imetteedda sa'atuu hawaappe kaalliide s'aafetteeddawantta. K'ahaata yaratuu koyro saamaa akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aaroone naytas imettida duussa sohoti hayssafe kaalli xaafettida; koyro saamay Qa7aate baggatas kezides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሮኔ ናይታስ ኢሜቲዳ ዱሳ ሶሆቲ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳ፤ ኮይሮ ሳማይ ቃኣቴ ባጋታስ ኬዚዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮና ኮቻት ዳና መላ ኤንታዉ እመትዳ በሳት ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ኮይሮ ሳማይ ቃሃታ ያራስ ከይዳ ግሾ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aarona kochati daana mela entaw imetida bessati haysafe kaallidi xaafetidaysa. Koyro saamay Qahaata yaraas keyida gisho
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መኖሪያዎቻቸው እንዲሆኑ የተመደቡላቸው ቦታዎች እነዚህ ናቸው፦ የመጀመሪያው ዕጣ የእነርሱ ስለሆነ፣ ከቀዓት ጐሣ ለሆኑት ለአሮን ዘሮች የተመደቡላቸው መኖሪያዎች እነዚህ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለአሮን ልጆች የተመደቡት የሰፈራ ቦታዎች የሚከተሉት ናቸው፤ የመጀመሪያው ዕጣ ለቃሃት ወገን ስለ ወጣ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ዝሰፈርዎ ዓድታት በብወሰኖም እዙይ እዩ፦ ነቶም ካብ ዓሌት ቀኣት ዝኾኑ ደቂ ኣሮን ቀዳማይ ዕፃ በፅሖም።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ መቐመጢታቶም ከኣ በብሰፈሮም ኣብ ደዶባቶም እዚ እዩ፡ ንደቂ ኣሮን ካብ ዓሌታት ቀሃታውያን፡ ቀዳማይ ዕጭ ንኣታቶም በጺሑ እዩ እሞ፡