1 Chronicles 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሕዋቶም ከኣ ሓለቓ ቤት ኣቦታቶም፡ ሽሕን ሾብዓተን ሚእትን ስሳን። ብዙሓት ብቑዓት ሰባት ንዕዮ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአባቶቻቸውም ቤቶች አለቆች ወንድሞቻቸው ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ፤ ለእግዚአብሔር ቤትም ማገልገል ሥራ እጅግ ብቁዎች ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአባቶቻቸውም ቤቶች አለቆች ወንድሞቻቸው ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ፤ ለእግዚአብሔር ቤት ማገልገል ሥራ እጅግ ብልሃተኞች ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአባቶቻቸውም ቤቶች አለቆች ወንድሞቻቸው ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ነበሩ፤ ለእግዚአብሔር ቤት ለሚከናወነው የአገልግሎት ሥራ እጅግ ብቃት ያላቸው ሰዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረንቱ ሶይ አሳዉ ካፖትያ ቄሳቱ እት ሻአነ ላፑን ጼታነ ኡሱፑን ታማ። ሀዋንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ኦናዉ ዳንዳይያ አሳቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Barenttu soy asaw kaappotiyaa k'eesatuu itti sha"anne laappun s'eetanne usuppun tamma. Hawanttu S'oossaa Geeshsha Golliyaan ootsanaw danddayiyaa asatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Banttaso asatas halaqatida qeeseti 1,760; hayti Xoossa Keeththan oosettiza oosos gakkida asata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባንታሶ ኣሳታስ ሃላቃቲዳ ቄሴቲ 1,760፤ ሃይቲ ጾሳ ኬን ኦሴቲዛ ኦሶስ ጋኪዳ ኣሳታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባንታ ሶ አሳስ ሀላቃ ግድዳ ካህነታ ታይቦይ 1,760. ሀይሳቲ ፆሳ ኬን ኦናዉ ዳንዳእያ አሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Banta soo asaas halaqa gidida kahineta tayboy 1,760. Haysati Xoossa keethan oothanaw danda7iya asata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የቤተ ሰብ አለቃ የነበሩት ካህናት ቍጥር አንድ ሺሕ ሰባት መቶ ስድሳ ነበረ፤ እነዚህም በእግዚአብሔር ቤት ለሚከናወነው አገልግሎት ብቁ ሰዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቤተሰብ አለቆች የነበሩት ካህናት በድምሩ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሥልሳ ነበሩ፤ እነዚህ ሁሉ በቤተ መቅደስ ውስጥ ለሚከናወነው ሥራ በቂ ችሎታ ያላቸው ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም ዝነበሩ ኻህናት ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ስሳን ነበሩ። ንሳቶም ኣብ ስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ዘገልግሉ ዝነበሩ የመና ብልሓተኛታት ሰባት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሕዋቶም ከኣ እቶም ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ስሳን፡ ኣብ ዕዮ ኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ ኣዝዮም ንፉዓት ዝነበሩ ሰባት።