1 Kings 1:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከብትን ስብሕቲ ከብትን መጓሰን ድማ ብብዝሒ ሓረደ፡ ንዅሎም ደቂ ንጉስን ካህን ኣብያታርን ንዮኣብ ሓለቓ ሰራዊትን ጸውዖም። ንሱ ግና ንጊልያኻ ሰሎሞን ኣይጸውዖን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም ብዙ በሬዎችንና ጠቦቶችን፥ በጎችንም ሠውቶአል፤ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ ካህኑንም አብያታርን፥ የሠራዊቱንም አለቃ ኢዮአብን ጠርቶአል፤ ባሪያህን ሰሎሞንን ግን አልጠራውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ ካህኑንም አብያታርን፥ የሠራዊቱንም አለቃ ኢዮአብን ጠርቶአል፤ ባሪያህን ሰሎሞንን ግን አልጠራውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ ካህኑንም አብያታርን፥ የሠራዊቱንም አለቃ ኢዮአብን ጠርቶአል፥ ባርያህን ስሎሞንን ግን አልጠራውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሎይ ዳሮ መሄቱዋ፥ ቦልትቦልታ ማራቱዋነ ዶርሳቱዋ ያርሺደ ካትያ ናና ኡባ፥ ቄስያ አብያታራነ ኦላ ጋዳዋ ዮኣባ ጼሴዳ፤ ሽን ነ ቆማ ሶሎሞና ጼስቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I loytsi daro mehetuwaa, bolttiboltta maratuwaanne dorssatuwaa Yarshshiidde kaatiyaa naanaa ubbaa, k'eesiyaa Abiyaataaranne ola gadaawaa Yoo'aaba s'eeseedda; shin ne k'oomaa Solomona s'eesibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi keehi daro meheta, ohala maratanne dorsata yarshides; Yarshishe kawo nayta ubbaa, qeese Abiyaataarenne ola gadawa Iyo7aabe xeygides; gido attiin ne aylleza Solomoone xeygibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኬሂ ዳሮ ሜሄታ፥ ኦሃላ ማራታኔ ዶርሳታ ያርሺዴስ፤ ያርሺሼ ካዎ ናይታ ኡባ፥ ቄሴ ኣቢያታሬኔ ኦላ ጋዳዋ ኢዮኣቤ ጼይጊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ኣይሌዛ ሶሎሞኔ ጼይጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ዳሮ መሄታ፥ ማራታነ ዶርሳታ ያርሽድ፥ ካዋ ናይታ ኡባ፥ ካህንያ አብያታራነ ቶራ ሞጮና እዮኣባ ፄግስ፤ ሽን ነ አይልያ ሶሎሞነ ፄግቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I daro meheta, maratanne dorsata yarshidi, kawa nayta ubbaa, kahiniya Abyataaranne toora mocona Iyo7aaba xeegis; shin ne aylliya Solomone xeegibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱ በሬዎችን፣ ኮርማዎችንና በጎችን በብዛት ሠውቷል፤ የንጉሡን ልጆች በሙሉ፣ ካህኑን አብያታርንና የሰራዊቱን አዛዥ ኢዮአብን ጠርቷል፤ አገልጋይህን ሰሎሞንን ግን አልጠራውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ብዙ ኰርማዎችን፥ የሰቡ ወይፈኖችንና በጎችን መሥዋዕት አቅርቦአል፤ በበዓሉም ላይ እንዲገኙለት የንጉሡን ልጆች ካህኑን አብያታርንና የሠራዊትህን አዛዥ ኢዮአብን ጋብዞአቸዋል፤ አገልጋይህን ሰሎሞንን ግን አልጋበዘውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኣብዑርን ስቡሓት ጣዓውን ብዙሓት ኣባጊዕን ሓሪዱ፥ ንዅሎም ደቂ ንጉስን ንኻህን ኣብያታርን ንኢዮኣብ ሓለቓ ሰራዊትን ፀዊዕዎም ኣሎ። ንሰሎሞን ወድኻ ግና ኣይፀውዖን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ ኣብዑርን ስቡሓት ኣባትይን ብዙሓት ኣባጊዕን ሐሪዱስ፡ ንዂሎም ደቂ ንጉስን ንኻህን ኣብያታርን ንዮኣብ ሓለቓ ሰራዊትን ከኣ ጸዊዕዎም ኣሎ። ንሰሎሞን ጊልያኻ ግና ኣይጸውዖን።