1 Kings 1:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንተ ዘይኰነስ፡ ጐይታይ ንጉስ ምስ ኣቦታቱ እንተ ደቀሰ፡ ኣነን ሰሎሞን ወደይን ከም ገበነኛታት ክንቁጸር ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህ ባይሆን፥ ጌታዬ ንጉሥ ከአባቶችህ ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ እኔና ልጄ ሰሎሞን እንደ ኀጢአተኞች እንቈጠራለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህ ባይሆን፥ ጌታዬ ከአባቶችህ ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ እኔና ልጄ ሰሎሞን እንደ ኃጢአተኞች እንቈጠራለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህ ባይሆን፥ ጌታዬ ከአባቶችህ ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ እኔና ልጄ ሰሎሞን እንደ ኃጢአተኞች እንቆጠራለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ዮፐ፥ ታ ጎዳይ ካቲ ሀይቂደ ባረ ማይዛን ጋከትያ ዎደ፥ ታንነ ታ ናአይ ሶሎሞነ ዳባ ኦዳ አሳዳን ፓይደታና” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe d'ayooppe, ta goday kaatii hayk'k'iidde bare mayzzan gaketiyaa wode, taaninne ta na'ay Solomone dabaa ootseedda asaadan payddettana» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtontta aggiko ta godaa kawoy hayqqidi ba aawatan gayttiza wode taninne ta naa Solomooney mooro ooththida asa mala qoodettana» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቶንታ ኣጊኮ ታ ጎዳ ካዎይ ሃይቂዲ ባ ኣዋታን ጋይቲዛ ዎዴ ታኒኔ ታ ና ሶሎሞኔይ ሞሮ ኦዳ ኣሳ ማላ ቆዴታና» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ሀኖና እፅኮ ታ ጎዳይ ካዎይ ሀይቅድ ባ ማይዛታን ጋሄትያ ዎደ ታነ ታ ናአይ ሶሎሞነይ ዳፋባ ኦዳ አሳዳ ታይበታና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi hanonna ixiko ta goday kawoy hayqidi ba mayzatan gahetiya wode tanne ta na7ay Solomoney daafaba oothida asada taybetana” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አለበለዚያ ግን ንጉሥ ጌታዬ ከአባቶቹ ጋር በሚያንቀላፋበት ጊዜ እኔና ልጄ ሰሎሞን እንደ ወንጀለኞች እንቈጠራለን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን ባታደርግ ግን አንተ ከሞትህ በኋላ ወዲያውኑ ልጄ ሰሎሞንና እኔ እንደ በደለኞች እንቈጠራለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንተ ዘይኮነ፥ ንስኻ ጐይታይ ንጉስ ምስ ሞትካ፥ ኣነን ሰሎሞን ወደይን ከም ዓመፅቲ ኽንቍፀር ኢና” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
እንተ ዘይኰነስ፡ ጐይታይ ንጉስ ምስ ኣቦታቱ ምስ ዐረፈ፡ ኣነን ሰሎሞን ወደይን ከም ዓመጽቲ ኽንከውን ኢና።