1 Kings 1:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሎሚ ወሪዱ ከብትን ስብሕቲ ከብትን መጓሰን ብብዝሒ ሓሪዱ ንዅሎም ደቂ ንጉስን ሓለቓ ሰራዊትን ንኣብያታር ካህንን ጸዊዑ። እንሆ ድማ ኣብ ቅድሚኡ ይበልዑን ይሰትዩን ንጉስ ኣዶንያ የድሕን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ ዛሬ ወርዶ ብዙ በሬዎችንና ጠቦቶችን፥ በጎችንም ሠውቶአል፤ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ የሠራዊቱን አለቃ ኢዮአብን፥ ካህኑንም አብያታርን ጠርቶአል፤ እነሆም፥ በፊቱ እየበሉና እየጠጡ፦ አዶንያስ ሺህ ዓመት ይንገሥ ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ ዛሬ ወርዶ ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ የሠራዊትንም አለቃ ኢዮአብን፥ ካህኑንም አብያታርን ጠርቶአል፤ እነሆም፥ በፊቱ እየበሉና እየጠጡ። አዶንያስ ሺህ ዓመት ይንገሥ ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱ ዛሬ ወርዶ ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ የሠራዊቱንም አለቃ ኢዮአብን። ካህኑንም አብያታርን ጠርቶአል፥ እነሆም፥ በፊቱ እየበሉና እየጠጡ፦ ‘አዶንያስ ሺህ ዓመት ይንገሥ’ ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀቼ እ ዱገ ቢደ ሎይ ዳሮ መሄቱዋ፥ ቦልትቦልታ ማራቱዋነ ዶርሳቱዋ ያርሺደ ካትያ ናና ኡባ፥ ኦላ ጋዳዋቱዋነ ቄስያ አብያታራ ጼሴዳ። ኡንቱንቱ ሀእ አናና ሚድነ ኡሺደ፥ ‘ካቲ አዶንያስ መናዉ ደኦ!’ ያግ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hachche I duge biide loytsi daro mehetuwaa, bolttiboltta maratuwaanne dorssatuwaa yarshshiidde kaatiyaa naanaa ubbaa, olaa gadaawatuwaanne k'eesiyaa Abiyaataara s'eeseedda. Unttunttu ha"i aanana miiddinne ushiidde, ‹Kaatii Adooniyaas med'inaw de'o!› yaagi de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hach izi duge biidi keehi daro meheta, ohala maratanne dorsata yarshishe kawo nayta ubbaa, ola gadawatanne qeese Abiyaataare xeygides; izi ha7i izara mishenne uyishe, ‹Kawo Adoniyaasi mernaas kawoto!› geeththa bolla deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃች ኢዚ ዱጌ ቢዲ ኬሂ ዳሮ ሜሄታ፥ ኦሃላ ማራታኔ ዶርሳታ ያርሺሼ ካዎ ናይታ ኡባ፥ ኦላ ጋዳዋታኔ ቄሴ ኣቢያታሬ ጼይጊዴስ፤ ኢዚ ሃኢ ኢዛራ ሚሼኔ ኡዪሼ፥ ‹ካዎ ኣዶኒያሲ ሜርናስ ካዎቶ!› ጌ ቦላ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀች እ ዳሮ መሄታ፥ ማራታነ ዶርሳታ ያርሽድ፥ ካዋ ናይታ ኡባ፥ ቶራ ሞጮናታነ ካህንያ አብያታራ ፄግስ። ኤንቲ ሀእ እያራ ምሸነ ኡይሸ፥ ‘ካዎይ አዶንያስ ብራታ ቱስ ግዶ’ ያግሸ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hachi I daro meheta, maratanne dorsata yarshidi, kawa nayta ubbaa, toora moconatanne kahiniya Abyataara xeegis. Enti ha77i iyara mishenne uyishe, ‘Kawoy Adoniyaasi birata tuussi gido’ yaagishe de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዛሬው ቀን ታች ወርዶ ብዙ በሬዎች፣ ኮርማዎችና በጎች ሠውቷል፤ የንጉሡን ልጆች በሙሉ፣ የሰራዊቱን አዛዦችና ካህኑን አብያታርንም ጠርቷል። እነሆ፤ አሁን፣ ‘አዶንያስ ለዘላለም ይኑር’ እያሉ ከእርሱ ጋር በመብላትና በመጠጣት ላይ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዶንያስ በዛሬው ዕለት ብዙ ጥጆችንና የሰቡ ኰርማዎችን፥ በጎችን ዐርዶ መሥዋዕት አቅርቦአል፤ ሌሎቹን የንጉሡን ልጆች የሠራዊትህን አዛዥ ኢዮአብንና ካህኑን አብያታርን ጋብዞአል፤ እነሆ አሁን በዚህ ሰዓት “ረጅም ዕድሜ ለንጉሥ አዶንያስ!” በማለት እየደነፉ ከእርሱ ጋር በመብላትና በመጠጣት ላይ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ሎሚ ወሪዱ፥ ኣብዑርን ስቡሓት ጣዓዉን ብዙሓት ኣባጊዕን ሓሪዱ፥ ንዅሎም ደቅኻን ንኣሕሉቕ ሰራዊትን ንኻህን ኣብያታርን ፀዊዕዎም ኣሎ፤ እኒሀዉ ኸዓ፥ ምስኡ ይበልዑን ይሰትዩን ኣለዉ፤ ‘ንጉስ ኣዶንያስ ህያው ይኹን’ ድማ ይብሉ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱስ ሎሚ ወሪዱ፡ ኣብዑርን ስቡሓት ኣባትይን ብዙሓት ኣባጊዕን ሐሪዱ፡ ንዂሎም ደቂ ንጉስን ንሓላቑ ሰራዊትን ንኻህን ኣብያታርን ጸዊዑዎም፡ እነዉ ኸኣ፡ ኣብ ቅድሚኡ ይበልዑን ይሰትዩን፡ ንጉስ ኣዶንያ ህያው ይኹን፡ ድማ ይብሉ ኣለዉ።